Tender Detail

Tender Details

  • Company በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት
  • Address ዲላ ከተማ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline01 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-08-01 00:00:00
  • Categories Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials

የዲላ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት በዲላ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለመ/ቤት አገልግሎት የሚውል አላቂ ዕቃ ግዥ በቀረበው ዝርዝር መሠረት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የአ ዕቃ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 001/2018

 

የዲላ ከተማ ፋይናንስ /ቤት በዲላ ከተማ አስተዳደር /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለመ/ቤት አገልግሎት የሚውል አላቂ ዕቃ ግዥ በቀረበው ዝርዝር መሠረት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በንግዱ ሥራ ዘርፍ ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የንግድ ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  4. የአቅራቢነት ምዝገባ /ወረቀት ያለው፣
  5. የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው፣
  6. ግብር ስለመፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  7. የመልካም ሥራ አፈጻጸም ማቅረብ የሚችል፣
  8. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ለእያንዳንዱ በባንክ የተረጋገጠ 100,000 /መቶ ሺህ ብር/ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
  9. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 /ሦስት መቶ ብር/ በመፈል በጽ/ቤታችን ቢሮ ቁጥር 6 ቀርበው ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  10. ዘግይቶ የመጣ ፖስታ ተቀባይነት የለውም፣
  11. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኒካል 1 ኦርጅናል 2 ቴከኒካል ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ፋይናንሻል 1 ኦርጅናል እና 2 ፋይናንሻል ኮፒ እያንዳንዱን ለየብቻ በማሸግ በመጨረሻ ሁሉንም በአንድ እናት በኤንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የድርጅቱን ሕጋዊ ማህተም በማድረግ አድራሻቸውን በመሙላት በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 16ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ከጠዋቱ 300 ታሽጎ ከጠዋቱ 400 ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡

/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው

 

በጌዴኦ ዞን የዲ ከተማ ፋይ//ቤት

 

Save Tender