Tender Detail

Tender Details

  • Company በደ/ምዕ/ኢት/ሕ/ከ/መንግስት የኮንታ ዞን
  • Address በደ/ምዕ :ኢትዮጲያ, Phone: 0917388691
  • Website
  • Deadline08 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-09-09 00:00:00
  • Categories Maintenance And Repair , Furniture

በደ/ምዕ/ኢት/ህ/ከ/መንግስት የኮንታ ዞን በ2018 በጀት ዓመት በሎት ı ለሴ/መ/ቤቶች የተለያዩ መኪና ጥገና እና በሎት2 ለእሞታ አዳሪ ት/ቤት የተለያዩ ፈርኒቸሮችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ምዕ/ኢት///መንግስት የኮንታ ዞን 2018 በጀት ዓመት በሎት ı ለሴ//ቤቶች የተለያዩ መኪና ጥገና እና በሎት2 ለእሞታ አዳሪ /ቤት የተለያዩ ፈርኒቸሮችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ለመጫረት የምትፈልጉ፡-

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤ 2/ የንግድ ምዝገባ የምስከር ወቀረት፤ 3/ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) 4/ በመንግስት ግዥ ላይ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት፤ 5/ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት፤ እና 6/ መልካም ሥራ አፈፃፀም በየዘርፉ 2016 ወይም 2017 . ኮፒ ማቅረብ የሚችል፤ 2018 በጀት ዓመት ፈቃድ ያወጡትን የመልካም ሥራ አፈፃፀም አይመለከትም፡፡

7/ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር የጨረታ ማስከበሪያ ከታወቀ ባንክ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

8/ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ 21ኛው ቀን ድረስ በኮንታ ዞን /መምሪያ የጨረታ ዶክመንት በመግዛት እና በዋጋ ማቅረቢያ በመሙላት ቴከኒካል አንድ ፋይናንሻል ኦሪጅናል 1 እና ፋይናንሻል ኮፒ 2 በድምሩ 4 ፖስታ የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ በጨረታ ፖስታ በማሸግ በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9/ በተራ ቁጥር 8 መሠረት የጨረታ ሣጥን የሚከፈተው ከላይ በተባለው 22ኛው ቀን ሲሆን ይህ ቀን የመንግሥት ሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ታሸጎ በዚሁ ዕለት 8 30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንታ ዞን /መምሪያ ይከፈታል፡፡

10/ ተጫራቾች የጨረታ ዶከመንት የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል ከኮንታ ዞን ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 9 ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

1/ ተጫራቾች ጨረታውን አሸንፈው ውል በመግባት ንብረቱን እስከ ኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አመያ ከተማ ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡

12. በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የተገለፁትን መስፈርቶችን የማያሟላ ተጫራች ለቴከኒካል ግምገማ አይቀርብም፡፡

13/ /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልከ ቁጥር፡- 0917388691/0917161785 ወይም 0910262925

አድራሻችን፡- በደ/////መንግስት ኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ከጅማ ከተማ በስተ ደቡብ 102 . በአመያ ከተማ ይገኛል፡፡

በደ/////መንግስት የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

Save Tender