Tender Detail

Tender Details

  • Company Southwest Education Bureau (የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ)
  • Address ታርጫ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0473450715
  • Website
  • Deadline04 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-09-04 00:00:00
  • Categories Hospitality, Tour And Travel , Stationery Materials

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችና አገልግሎት ለ2018 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር - ////-01/18

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችና አገልግሎት 2018 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

  1. የጽ/መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
  2. የመስተንግዶ አገልግሎት

በመሆኑም፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ
  4. በአቅራቢነት የተመዘ
  5. ተጫራቾች ከዘመኑ ግብርና ዕዳ ነጻ መሆናቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ታርጫ ከተማ ///አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በኢን.. በቢሮው ሂሳብ ቁጥር 1000453714528 በማስገባት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 1130 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በካሽ ከታወቀ ባንክ CPO ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረተ 90 ቀን ቢድ ቦንድ የባንክ ዋስትና
  • ለጽ/መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/
  • ለመስተንግዶ አገልግሎት ብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ማስያዝ አለባቸው
  1.  የሁለቱም አሸናፊ ተጫራቾች እስከ ሰኔ 30/2018 .. ድረስ አቅርቦት ለመፈጸም ውል መግባት አለባቸው
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ህጋዊ የንግድ ማስረጃ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና እና ሌሎች ኒካል ሰነድ ዋናና ኮፒ ለየብቻ በሁለት ፖስታ የዋጋ ፖስታ ዋናና ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው
  3. የጽ/መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ጨረታ የእያንዳንዱን ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው
  4. ጨረታው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ ቀናት 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ይታሸጋል፡፡ እንዲሁም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ልሉ ትምህርት ቢሮ ///አስ/ዳይሬቶሬት ቢሮ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡
  5. በመፈቻው ዕለት ተጫራ ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡፡
  6. ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግዎ -በስልከ ቁጥር 0473450715 መጠየቅ ይችላሉ

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

 

Save Tender