Tender Detail

Tender Details

  • Company SPA SERVICE ENTERPRISE (የፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5 51 91 00
  • Websitehttps://www.filwuha.gov.et/
  • Deadline08 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-09-08 00:00:00
  • Categories Agriculture And Farming , Food And Beverage , Food Items And Drinks

ፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች የተገለጹትን እቃ/ አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች የተገለጹትን እቃ/ አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት

በድጋሚ ጨረታ የወጡ የእቃ/የአገልግሎት

ሎት 1 የፈረንጅ እንቁላል አቅርቦት ግዥ

ሎት 2 የወተት አቅርቦት ግዥ

ሎት 3 የማር ጠጅ አቅርቦት ግዥ

ሎት 4 የጤፍና የሩዝ አቀርቦት ግዥ

ሎት 5 የሥጋ አቅርቦት ግዥ

ሎት 6 የአይብ አቅርቦት ግዥ

ተጫራቾች የሚከተትን መመሪያዎች ማሟላት ተግባራዊ ማድረግ ባቸው

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበት ሕጋዊና የታደሰ 2017 .. ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር ስለመፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ TIN እና VAT ሰርተፍኬት ላቸው፣ የገቢዎች ክሊራንስ ጨረታ ለመሳተፍ ከሀገር ውስጥ ገቢ የተሰጣቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በአቅራቢዎች ዝርዝር የምዝገባ ፈቃድ የተመዘገቡና የቅርብ ጊዜ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  3. ማንኛውም ተጫራች ለሎት 5 የጨረታ ማስከበሪያ 25,000.00 /ሃያ አምስት ብር/ እና ለሎት 1 ለሎት 2 ለሎት 3 ለሎት 4 እና ለሎት 6 የጨረታ ማስከበሪያ 10,000.00 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ለጨረታ ሰነድ መግዣ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በድርጅታችን አዲሱ ፍልውሃ ሆቴል እንግዳ መቀበያ በመክፈል ከድርጅቱ ግዥ አቀርቦት ቡድን መሪ ቀርበው የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የሚሰጡት ዋጋ ከቫት በፊትና ከነቫቱ ተብሎ ኢትዮጵያ ብር መገለጽና መሆን አለበት፡፡ ተጫራች በጨረታ ሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን ሙሉ አድራሻቸውን፣ ፊርማቸውን ማህተም አሟልተው ማቅረብ አለባቸው።
  6. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታ ሠነድ ላይ የተሰጠ ዋጋን መለወጥ አይቻልም፡፡ ዕቃው የሚቀርብበት ጊዜ ቦታና ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ መግለጽ አለበት፡፡ ስለ ዕቃው ዋሰትናና የዋስትና ጊዜ በግልጽ መግለጽ አለበት፡
  7. ጨረታ በሚመለከት ለማሸነፍ እንዲረዳዎት ለማንኛውም ኃላፊና ሠራተኛ መደለያ የሰጠ ተጫራች ከጨረታ የሚሰረዝ ሲሆን ሸንፎም ውል ቢዋዋል ውሉ ይሰረዛል፡፡
  8. ድርጅታችን የዋጋ ለውጥ ሳይኖር መጠን ወይም በዋጋ እስከ 25% በመጨመር ወይም 20% ቀንሶ መግዛት እንደሚችል በቅድሚያ መታወቅ ይኖርበታል፡፡
  9. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት ጋር በግልጽ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 3 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ጠዋት በዕለቱ 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች በሚጫረቱበትን የግዥ አይነት መሠረት የተሟላ የቴክኒካል ሰነድ እና ፋይናንሽያል በተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ /Bid document/ መስረት ጨረታ ሰነዳችሁ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ኒካል ፕሮፖዛል ሰነድ ለብቻው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ /CPO/ ለብቻው እና ፋይናንሽያል ሰነድ ለብቻው በጨረታ ሣጥኑ ማስገባት አለባቸው
  11. የጨረታ ሂደቱ የቴኒክ ግምገማ ድርጅቱ በሚያወጣው መስፈርት ኒካል ሠነድ ግምገማ /ድርጅታዊ ብቃት/ ግምገማ ለሎት 1234 እና ለሎት 5 ኒካል ግምገማ ውጤት 60% እና የፋይናንሽያል /ዋጋ/ ግምገማ ውጤት 40% ሲሆን እንደዚሁም ለሎት 6 ቴክኒካል ናሙና ጥራት ግምገማ ውጤት 40% እና የፋይናንሽያል (ዋጋ) ግምገማ ውጤት 60% ሲሆን ድምር ውጤት 100% አሸናፊ የሚለይ መሆኑን ማወቅ አለባችሁ፡፡ ነገር ግን ኒካል ናሙና ጥራት ግምገማ ሠነድ ወይም ድርጅታዊ ብቃት ያላለፈ ተጫራች ድርጅት ፋይናንሽያል ሠነድ እንደማይከፈት እንዲታወቅ፡፡ የመገምገሚያ መስፈርቶቹ በሚሸጠው የጨረታ ሰነድ ማየት ይቻላል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

መረጃ - ስልክ ቁጥር 011-5-53-07 67/011 5 15 73 37

 

ፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender