Tender Detail

Tender Details

  • Company በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ደ/3 ሆ/ል
  • Address ባህርዳር ከተማ በሰ/ምዕ/ዕዝ ደ/3 ሆ/ል መኮድ ካምፕ ግዥ ቢሮ ቁጥር-19 : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058 321 46 98
  • Website
  • Deadline08 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price250.00
  • opening date2025-09-08 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ደ/3 ሆ/ል ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ንብረቶችን /እቃዎችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር A-01/2018

 

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ /3 / 2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ንብረቶችን /እቃዎችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች አግባብ ያለው የዘርፉ የታደሰ የዘመኑ የንግድ ፍቃድ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የቫት ሰርተፍኬት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት /TIN No/ ጨረታ እንዲሳተፉ ከገቢዎች የተሰጠ ደብዳቤ እና የወሩ መጨረሻ ለመንግስት ቫት ሪፖርት የተደረገበት ማስረጃ ሁሉም ማስረጃዎች ንግድ ፍቃዶች በተናጠል ኮፒ ተደርጎ በሌላ ፖስታ መታሽግ አለባቸው፤ የአንዱን ጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 250.00 /ሁለት መቶ ሀምሳ ብር / በመፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ባህርዳር ከተማ በሰ/ምዕ/ዕዝ /3 / መኮድ ካምፕ ግዥ ቢሮ ቁጥር-19 በመምጣት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 14 ተከታታይ ቀናት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ /BID BOND: CPO ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ዋስትና GARANTE ማስያዝ አለበት

  1. የተለያዩ የፅህፈት ዕቃዎች ብር 5,999.90
  2. የተለያዩ የታካሚ ቀለብ አይነቶች ብር 273,892.16
  3. የተለያዩ ዳት ዕቃዎች ብር 29,086.29

ጨረታው ከእሁድ ነሃሴ 18/2017 እስከ ቅዳሜ ጳጉሜ 01/2017 / ከቀኑ 1000 ዓት የጨረታ ሰነድ ተሽጦ የሚያልቅበት ቀን ሲሆን ሰኞ ጳጉሜ 03/2017 / ከረፋዱ 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከረፋዱ 345 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሰ/ምዕ/ዕዝ /3 / ትንሹ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ በቅደም ተከተል ይከፈታል፡፡

  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
  • በጨረታ ላይ ያልተገለፁ ዝርዝር ሁኔታዎችን ከፈለጉ ቅፅ 1 ጥር 1998 / በአገርስጥ ለሚፈፀሙ እቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎቶች ግዥ የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ ከገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የመንግስት ግዥ ኤጀንስ ድረ ገፅ ላይ ወይም ከመስሪያ ቤቱ በሚገዙት መደበኛ የጨረታ ሰነድ ማየት ይችላሉ።

የሰሜን /ዕዝ /3 /

ስ.ቁ:-058 321 46 98

 

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ /3 /

 

Save Tender