Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ሰሜን ሸዋ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111170171
  • Website
  • Deadline16 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-09-16 00:00:00
  • Categories Metals And Metal Working

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለሚገኙ የተለያዩ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የብረታ ብረት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት በወረዳው ተር /ቤቶች ለሚገኙ የተለያዩ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ማንኛውም ተጫራች የብረታ ብረቶቹ በሚገኙበት የተለያዩ ሴክተር /ቤቶች የሚገኙበትን ሁኔታ በመመልከት መጫረት ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራ የሚገዙበትን ዋጋ በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለዚሁ አላማ በተዘጋጃ ሳጥን ውስጥ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች ለሚገዙት እቃ የጨረታ ማስከበሪያ 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ባንክ ማረጋገጫ /CPO/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማሲያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  3. ያሲያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ያሸነፉበትን ዋጋ ሙሉ በሙሉ ፍያ እንደፈጸሙ የሚመለስ ይሆናል ለተሸነፉት ተጫራቾች ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  4. ተጫራቹ በዋጋ መሙያ ሰነድ ላይ ስም ፊርማና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 330 ሰዓት ድረስ በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 18 ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥኑ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ የጨረታ ሰነድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ የማይመለስ 300 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 6 ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው የነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ ሞልተው ኮፒና ኦርጅናል ሰነድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ጨረታው ተጫራቾች በአካል ሆነ ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 400 ሰዓት በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 18 ይከፈታል የመፈቻ ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ላይ ከጠዋቱ 330 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  8. የጨረታ አሸናፊው ድርጅት ወይም ግለሰብ የውል ስምምነት ከተፈረመበት ቀን በኋላ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ ለሚ///ገንዘብ /ቤት ሙሉ ክፍያ በመፈጸም ከከፈለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈውን እቃ ማንሳት አለበት፡፡
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

መረጃ /ቁ፡- 011-1-17-01-71 ወይም 09-13-57-44-40 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender