Tender Detail

Tender Details

  • Company ZEMEN CONSTRUCTION CORPORATION (ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን)
  • Address ባ/ዳር ከተማ ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ቀበሌ 11 (ባህር ዳርዩኒቨርሲቲ ጥበብ ህንጻ አካባቢ የቀድሞው የአማራ ከተሞች ልማት አ.ማ ግቢ ውስጥ) እና አዲስ አበባ ለገሀር አመልድ ኢትዮጵያ ህንጻ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቢሮ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-218-0538
  • Websitehttps:// zcc.org.et
  • Deadline26 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-09-25 00:00:00
  • Categories Construction Equipment And Machinery

ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባው ለፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር ባ/ዳር ቅር/ፍ ቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ አገልግሎት የሚውል የአርምስትሮንግ ሲሊንግ አቅ/ገጠማ እና አኳስቲከ ሲሊንግ አቅርቦትና ገጠማ ስራ ህጋዊና ብቃት ያላቸውን አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


                                                            የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር 07/2018 

ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባው ለፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር ባ/ዳር ቅር/ፍ ቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ አገልግሎት የሚውል የአርምስትሮንግ ሲሊንግ አቅ/ገጠማ እና አኳስቲከ ሲሊንግ አቅርቦትና ገጠማ ስራ ህጋዊና ብቃት ያላቸውን አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ 

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፡- 

  1. ዘርፉ ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድና፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት፣ 

  2. የጨረታ ማስከበሪያ ቫትን ጨምሮ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም / unconditional bank guarantee/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል፣ 

  3. የጨረታ ሰነዱን ባ/ዳር ከተማ ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ቀበሌ 11 እና አ/አበባ ለገሀር አመልድ ህንፃ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቢሮ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ/ በመከፈል ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት መውሰድ ይችላሉ፣ 

  4. የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀናት ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናልና ኮፒውን በመለየት በተለያዩ ፖስታዎች በጥንቃቄ በማሸግ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 8፡ዐዐ ሰዓት ድረስ ብቻ ባ/ዳር ዋናው መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በእለቱ 8፡00 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ 8፡30 ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 

  5. ውድድሩ በሎት /በጥቅል⁄ ዋጋ የሚታይ ሲሆን አስፈላጊ ከሆነና ለኮርፖሬሽኑ ጠቀሚ /አዋጭ/ ሆኖ ከተገኘ በእያንዳንዱ ወይም በነጠላ ዋጋ በማወዳደር አሸናፊው ሊለይ ይችላል፣ 

  6. ተጫራቾች ከአሁን በፊት በዘርፉ ለመስራታቸው የሚያረጋግጥ ለሚወዳደሩበት ዘርፍ የአቅርቦትና ገጠማ ስራ በመስራት የመልካም ስራ አፈጻፀም ስራውን ሰርተው /ገጥመው ካጠናቀቁበት ህጋዊ ተቋም የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፣ 

  7. ዝርዝር የጨረታ መመሪያው እና የውል ይዘቱ በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፀ ስለሆነ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በማንበብ ዋጋቸውን በጨረታ መመሪያው መሰረት መሙላት አለባቸው፡፡ 

  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ 

          ለማንኛውም ተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር ባህር ዳር -058-218-0538,/09-13-45-41-10/09-18-77-43-12/        አዲስ አበባ :- 011-126-5652/-126-5145/0918705036 

                                                                           ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

Save Tender