ብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የጽህፈት መሳርያ ጥቅል ግዥ ማቅረብ ከሚችሉ ህጋዊ ነጋደዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
አላቂ የጽህፈት መሳሪያ ጨረታ ማስታወቂያ
ብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የጽህፈት መሳርያ ጥቅል ግዥ ማቅረብ ከሚችሉ ህጋዊ ነጋደዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ ለዚሁ ንግድ ሥራ የተሰማራችሁት መሟላት የሚገባችሁ መስፈርቶች፡-
- የንግድ ፈቃድ ያለው
- የዘመኑን ግብር የነበረ
- የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርበታል
- የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርበታል
- ቫት ተመዝጋብ የሆነ
- ጥራት ያለውን እቃ ማቅረብ ይኖርበታል
- በእቃው ላይ የጥራት ጉድለት ቢገኝ በራሱ ኪሳራ መልሶ ጥራት ያለው እቃ ማቅረብ ይኖርበታል።
- ጨረታውን አሸናፊ የሚሆን በራሱ ትራንስፖርት እስከ ብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ድረስ አጓጉዞ አቅርቦ ማስረከብ ይኖርበታል ።
- CPO በባንክ የተረጋገጠ 50,000 ብር ማቅረብ ይኖርበታል።
- ተወዳዳሪ ለሚያቀርበው እቃ ጥራቱን ለማጣራት እንዲረዳ ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል።
- የወቅቱ ዋጋ ያላገናዘበ ተቀባይነት አይኖውም።
- ድረስ ያለው መስፈርቶችን የሚታሟሉ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ብላቴ ዙሪያ ወረዳ ገብዎች ቅ/ጽ/ቤት የማይመለስ 200 ብር ገቢ በማድረግ ሰነዱን ከብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 06 በመቅረብ ትወስዱና የተጠየቃችሁትን መረጃ መሸጫ ዋጋ ሞልታችሁ ኦርጅናልና ኮፒ በፖስታ በማሸግ እንድትመዘገቡ እየገለጽን የታሸገው ፖስታ በመ/ቤት ውስጥ ለዚሁ ሥራ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስቀመጥ ይኖርባችኋል።
ሣጥኑ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ሥራ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል። በ16ኛው የሥራ ቀን በ 8፡30 ታሽጎ በዚሁ እለት ልክ በ9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው በተገኙበት የታሸገ ፖስታ የሚከፈት መሆኑን እያሳወቅን፣ ጨረታው ተከፍቶ የሚቆይበት ጊዜ እስከ 30 የሥራ ቀናት ይሆናል።
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ፡- 0901818572/0961612750
ብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት
