Tender Detail

Tender Details


በድሬዳዋ አስተዳደር የድል ጮራ ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች UPS በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለፈለገ ህጋዊና ብቁ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ድ/////04/18

 

በድሬዳዋ አስተዳደር የድል ጮራ ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች UPS በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለፈለገ ህጋዊና ብቁ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት በጨረታው ላይ መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና 2018 / ግብር የከፈሉ፣ በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. በመንግስት ግዢ አቅራቢ የተመዘገቡና የተመዘገበትን ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  3. ተጫራቾች የታክስ መለያ ቁጥር (TIN No) ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ይህ ማስታቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ለዕያንዳንዱ ሎት በመፈል በድል ጮራ ስፒታል ቢሮ ቁጥ 155 በመቅረብ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
  5. መስፈርቱን የሚያሟላ ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረለት (CPO) ጨረታው ኦርጅናል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ መቀበያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  7. የጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት ቀን ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ 16ኛው ቀን ጠዋት 4:00 ሠዓት ተዘግቶ ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙብት በሆስፒታሉ ግዢ //አስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 155 ይከፈታል።
  8. የጨረታው አሸናፊ ሸናፊነቱ በጽሁፍ እንደተገለፀለት አስፈላጊውን የጨረታ ውል ማሰከበሪያ በማስያዝ ከሆስፒታሉ ጋር ውል መፈራረም አለበት። ይህ ባይፈፀም የጨረታ አሸናፊነቱን በመሰረዝ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
  9. ተጫራቾች በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን፣ ሙሉ አድራሻቸውን እና ፈርማቸውን እንዲሁም የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው
  10. ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሎም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ:- በድዳዋ አስተዳደር የድል ጮራ ሆስፒታል

ስልክ ቁጥር፡- 0982540408/0901103211/2-521115693 ፖስታ 177

 

በድሬዳዋ አስተዳደር የድ ጮራ ሆስፒታ

 

Save Tender