Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Police College (የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ)
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0942410695
  • Websitehttps://oromiapolicecollege.edu.et
  • Deadline14 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-11-14 00:00:00
  • Categories Metals And Metal Working

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ የተለያዩ የተሰባበሩ የአልጋ ብረታ ብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ የተለያዩ የተሰባበሩ የአልጋ ብረታ ብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከኦሮሚያ ፖሊስ የጨረታውን ሰነድ በመግዛት ጨረታው መሳተፍ የምትች መሆኑን እየገፅን ጨረታውን መወዳደር የምትፈልጉ-

  1. የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በኦሮ ቋንቋ ስለሆነ ተጫራቾች የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ/ በመክፈል ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት /ከሰኞ እስከ ዓርብ/ ባለው ጊዜ ኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ፋይናንስ ቢሮ በመቅረብ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ማንኛውም ተጫራች ጠቅላላ ዋጋ ለውድድር ያቀረቡትን 10% የጨረታ ዋስትና በባን የተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. የሚሸጡ ብረታ ብረቶችን አስመልክቶ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 300 እስከ 1030 በአካል በመቅረብ ማየት ይቻላል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን በተናጥል በፖስታ አስገብተው ማቅረብ አለባቸው
  5. የጨረታው ሰነድ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት አየር ላይ ቆይተው 11ኛው ቀን ጠዋት እስከ 400 ሰዓት ተሸጦ የጨረታው ሰነድ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ገብቶ በዚሁ ዕለት ጠዋት 430 ታሽጎ 445 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ በኮሌጁ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  6. ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. አጠቃላይ ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር:- 0911909586/0913015046 ደው ይጠቁ።

 

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ

 

Save Tender