Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-221-7002
  • Website
  • Deadline21 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-11-21 00:00:00
  • Categories Plastic Raw Materials And Products , Materials , Sanitary Ware

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ለትምህርት ከዚህ በታች በዩኒሴፍ ገንዘብ ድጋፍ በአራት ሎት የቀረቡትን እቃዎች ግዥ ለመከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ዘዴ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 08/2018

 

በሲዳማ ብሔራዊ ልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ለትምህርት ከዚህ በታች በዩኒሴፍ ገንዘብ ድጋፍ በአራት ሎት የቀረቡትን እቃዎች ግዥ ለመከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ዘዴ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-

  1. 1. የድምጽ መሳሪያ
  2. 2. የህጻናት ስቲክ ወንበርና ጠረጴዛ
  3. 3. የሴት ተማሪዎች ንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ግዥ
  4. 4. የጅባ ግዥ

ከዚህ በላይ ተዘረዘሩት በውድድር መስፈረት መሰረት መሣተፍ የሚፈልጉ፡-

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው የተጫራ የአቅሪቢነት ምዝገባ የተመዘገቡ
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን የሚገልፀውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ ከግ///አስ/ ዳይሬክቶሬት ከግዥ ፍል ቢሮ ቁጥር 14 በአካል በመቅረብ መግዛት አለባቸው።
  3. የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን 21ኛው ቀን ከጠዋቱ 3:00 - 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ለዚህ አላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  4. ጨረታው ተጫቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 21ኛው ቀን 900 ሰዓት ይከፈታል፤ ሆኖም 21ኛው ቀን የስራ ቀን በማይሆንበት ጊዜ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 90 ቀን ጸንቶ የሚቆይ ለእያንዳንዱ ሎት ለየብቻ ብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ/ በሲፒኦ ወይም ንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ በማቅረብ መወዳደር አለባቸው።
  6. ተጫራቾች ጨረታውን በሚወዳደሩ በፖስታ በማሸግ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክመንት ለየብቻ በማድረግ ከሁለት ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው። በሎት 2 እና 3 የእቃው ናሙና የጨረታ ሰነድ በሚገባበት ወቅት መቅረብ አለበት፡፡ ሳምፕል ያላቀረበ ተጫራች ከውድድሩ ውድቅ ይሆናል፡፡
  7. ጨረታው 3 ወራት /90 ቀናት ብቻ ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡
  8. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ከግ///አስ/ ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል። አንድ ተጫራች ከአንድ ሎት በላይ መወዳደር አይችልም፡፡
  9. ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ማሣሰቢያ፡- ሽያጩ ቫትን ጨምሮ ከብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር በላይ ለሆነው ግዥ 50% ቫት ቀንሰን የምናስቀር መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 

መረጃ ስልክ ቁጥር 046-221-7002/3 ደው ጠይቁ።

 

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ (ሀዋሳ)

 

Save Tender