Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማእከል
  • Address አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አጠገብ ወይንም መድኃኒያለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤ ትልቁ አደባባይ ግሩም ሆስፒታል በሚወስደው 100 ሜትር በስተግራ ገባ ብሎ : አዲስ አበባ : ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline13 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-11-13 00:00:00
  • Categories Machinery Spare Parts , Sport Materials And Sportswear , Gymnasium Equipment

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ለ2018 ዓ.ም ለጂም አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖች መለዋወጫ ግብዓቶች እና የስፖርት ትጥቆች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ለጂም አገልግሎት የሚውሉ የማሽን መለዋወጫ ግብዓት ጨረታ 17/02/2018 .

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል 2018 . ለጂም አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖች መለዋወጫ ግብዓቶች እና የስፖርት ትጥቆች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. ተጫራ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማንነታቸውን የሚገልጽ ክክለኛነቱ የተረጋገጠ መታወቂያ ፎቶ ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራ ሕጋዊ በሚወዳደርበት ዘርፍ የንግድ ፈቃድ (የአቅራቢ ምዝገባ ወረቀት፤ የግብር ከፋይነት ተመዝጋቢ፤ የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  3. ተጫራቾች በሚያቀርቧቸው የጨረታ ሰነድ ላይ የድርጅቱ ሙሉ ስም፣ አድራሻ፣ ፍለ ከተማ፣ የቤት ቁጥርና የስልክ ቁጥራቸው መገለጽ አለበት፡፡
  4. በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የተጫራቹ ወይም የሕጋዊ ወኪሉ ስም እና ፊርማ ማህተም ያረፈበት መሆን አለበት።
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው የጨረታ ሰነድ በራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል 1 ፎቅ ላይ ///አስ/ ቢሮ ቁጥር 2 ቀርበው የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ ከፍለው ሰነዱን መግዛት ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራ የገዙትን የጨረታ ሰነድ በመሙላት ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ሰነዱን በታሸገ ኤንቨሎፕ ርጅናል ፎቶ ኮፒ አድርጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ መጨመር ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቶች ማእከሉ ባወጣው የጨረታ ሰነድ ላይ የግብዓቶች ዋጋ በማስፈር የማቅረብ እና የድርጅቱ ማህተም ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ስም የተሠራ .. 10,000 /አስር ሺህ ብር/ ከጨረታ ፖስታ ጋር ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው ማስታወቂያው ከወጣበት 10ኛው የሥራ ቀን 800 ሰዓት ላይ ታሽጎ 830 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል 1 ፎቅ ላይ በግልጽ ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራ ከገዙት ጨረታ ሰነድ ውጪ ተሞልተው ለሚመጡ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡
  11. ከተባለው ቀንና ሰአት በኋላ የሚመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  12. ማእከሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በመሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የዕቃ ናሙና ማስታወቂያ ከወጣበት 10ኛው (ጨረታ በሚከፈትበት) ቀን 430 እስከ 530 ባለው ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል በተባለው ሰአት ናሙና ያላቀረበ ተጫራች ከውድድሩ ይሰረዛል፡፡
  14. ተጫራ ጨረታውን ተወዳድረው ካሸነፉ በኋላ ያሸንፉበትን ግብአት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ለማቅረብ ፈቃደኛ ካልሆኑ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል ለሚመለከተው አካልም በደብዳቤ ይገልፃል።
  15. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ በራሱ የትራንስፖርት አገልግሎት ማእከሉ ንብረት ፍል ድረስ ማቅረ ይጠበቅበታል።

 

ድራሻ፡- አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አጠገብ ወይንም መድኃኒያለም አጠቃላይ 2 ደረጃ / ትልቁ አደባባይ ግሩም ሆስፒታል በሚወስደው 100 ሜትር በስተግራ ገባ ብሎ፡፡

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የራስ ኃይ ስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማእከል

አዲስ አበባ

Save Tender

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን

READ MORE