መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን የተሽከርካሪ ጎማ እና ፍላፕ፣ የእንጨት እና የብረታ ብረት ግብዓቶች እና Surface Grinding Machine ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS MANUFACTURING ENTERPRISES
የጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ ጨረታ ቁጥር DCMME 3/2018
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን የተሽከርካሪ ጎማ እና ፍላፕ፣ የእንጨት እና የብረታ ብረት ግብዓቶች እና Surface Grinding Machine ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- ሎት 1: የከባድ እና የቀላል ተሽከርካሪ ጎማ እና ፍላፕ
- ሎት 2: የእንጨት እና ብረታ ብረት ውጤቶች ግብዓቶቸ (Cuttining Disc; Grinding Disc; Elctrode; Sand Paper; Drawer Lock---Etc)
- ሎት 3: Surface Grinding Machine (Polich Granding Machine)
ስለዚህ በዘርፋ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የምስክር ወረቀት እና የታክስ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፋ እየጋበዝን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን በኋላ ህዳር 04/2018 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናቶች ቃሊቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ አካውንቲንግ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታዉ አርብ ህዳር 19/2018 ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡10 የሚከፈት ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሳቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል።
ማስታወሻ፡- ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 011-417-49-04 መደወል ይቻላል።
