ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ሕ/ስራ ማህበር ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ሕ/ስራ ማህበር ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
|
ሎት 1 |
ስቴሽነሪ እቃዎች ግዢ |
|
ሎት 2 |
ሲስተም ሶፍትዌር |
- በዘርፉ የታደሠ ህጋዊ የንግድ የሥራ ፈቃድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ወቅታዊ የግብር ክፍያ ማረጋገጫ፣ የቫት/የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ፣ ሰርቲፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ ብር) ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከሻላ መናፈሻ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ መዉሰድ ይችላሉ።
- ከላይ የተዘረዘሩ መረጃዎችና ሰነዶችን አሟልተው በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እስከ 11፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በአስራ አንደኛው ቀን 4፡00 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልዕ ሻላ 17/17 ህብረተሰብ ልማት ማዕከል ይከፈታል። በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታ ሣጥን መክፈቻ ሥነ-ሥርዓትን እያስተጓጉልም።
- አሻሚ፣ የተሰረዘ የተደለዘ እና ግልፅ ባልሆነ ሁኔታ የጨረታ ዋጋ በመሙላት መወዳደር ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፤
- የጨረታውን መመሪያ አለማክበር ከጨረታው ያሰርዛል፤
- ፋና ቦሌ ሸማቾች ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ ማብራሪያ +251 9 65 44 88 88 /011 6 18 40 76 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ሕ/ስራ ማህበር
