Tender Detail

Tender Details

  • Company የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (FDRE Refugees and Returnees Service)
  • Address የእንቁላል ፋብሪካ አደባባይን ሳይሻገሩ ከፌዴራል ፖሊስ ክበብ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 813 21 93
  • Websitehttps://rrs.et/
  • Deadline04 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-04 00:00:00
  • Categories Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስቴሽነሪ እና ፅዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የስቴሽነሪ እና ፅዳት ዕቃዎች ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስቴሽነሪ እና ዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ዚህ ተጫራቾች፡-

    1. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችል ሊራንስ ህጋዊና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ያላቸውና በጨረታው ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያሳይ የምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸው መሆን አለባቸው
    2. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 12 (አስራ ሁለት) የስራ ቀናት ውስጥ በስራ ሰዓት ገንዘብ ያዥ ቢሮ ወይም ሂሳብ ክፍል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡ ቅዳሜና እሁድ የመስሪያ ቤቱ የስራ ሰዓት አይደሉም፡፡
    3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 12 (አስራ ሁለት) የስራ ቀናት ውስጥ በጨረታ ሰነዱ ላይ ለተጠቀሱት ዕቃዎች ዋጋ ዝርዝር በመሙላት በአገልግሎቱ ዋና መስሪያ ቤት የግዥ ቡድን ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ቀኑ 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የተጫራቾች ዋጋ በግልፅ የሚነበብና ስርዝ ድልዝ የሌለው መሆን ይኖርበታል፡፡ ስርዝ ድልዝ ያለበት የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም።
    4. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 12ኛው ስራ ቀን ከቀኑ 400 ተዘግቶ በዚያው ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 430 ይከፈታል፡፡
    5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ተጨማሪ ዕሴት ታክስን ጨምሮ የሚቀርቡትን አጠቃላይ ዋጋ 2% (ሁለት በመቶ) ለስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (Refugees and Returnees Service) በሚል የተዘጋጀ የባን ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ጋራንቲ (Unconditional Bank Guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
    6. ተጫራቾች የሚቀርቡትን የዕቃ ናሙና የጨረታ ሰነድ በሚያስገቡበት ወቅት ይዞ በመምጣት የጨረታ ፈቻ ቀንና ሰዓት ከማለፉ በፊት ለግዥ ቡድን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
    7. የጨረታው አሸናፊ ውል በሚፈርምበት ወቅት የመልካም ስራ አፈፃጸም ማስከበሪያ /Performance Bond/ እቃዎቹን ለማቅረብ ያሸነፈበትን አጠቃላይ ዋጋ 10% (አስር በመቶ) ለስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (Refugees and Returnees Service) በሚል በተረጋገጠ የባን ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ጋራንቲ (Unconditional Bank Guarantee) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
    8. የጨረታው አሸናፊ ጥሪው በደረሰው 10 ቀናት ውስጥ በአገልግሎቱ ዋና መስሪያ ቤት ቀርቦ የስራ ውል መፈረም አለበት።
    9. አሸናፊው ጥሪው በደረሰው በአስር ቀናት ውስጥ በአገልግሎቱ ዋና መስሪያ ቤት ቀርቦ ውል ካልፈረመ አሸናፊነቱ ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ይሆናል፡፡
    10. አሸናፊ ተጫራች የሚያቀርበው ዕቃ ለውድድሩ አቅርቦ በተመረጠለት ናሙና መሰረት መሆን አለባቸው።
    11. አሸናፊ ሆነው የተመረጡ ድርጅቶች የሚያቀርቡት ዕቃ የጥራት ጉድለት ቢኖረው ለመቀየር የሚስማሙ መሆን አለባቸው።
    12. አገልግሎት መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ድራሻ፡-

የስደተኞችና ተመሾች አገልግሎት የእንቁ ፋብሪካ ደባባይን ሳይሻገሩ

ከፌዴራል ፖሊስ ክበብ ለፊ

ስልክ ቁጥር 09-97-23-66-31

 

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት

 

Save Tender