የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቁጥር 13/2018 የ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ የሀገር ውስጥ ውድድሮችን እንደሚያካሂድ ይታወቃል። በመሆኑም ለዚሁ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ለውድድሩ የምንጠቀማቸው 0.6ml የታሸገ ውሃ ግዥ በሀገር ውስጥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንደ አመት መግዛት ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቁጥር 13/2018 የ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ የሀገር ውስጥ ውድድሮችን እንደሚያካሂድ ይታወቃል። በመሆኑም ለዚሁ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ለውድድሩ የምንጠቀማቸው 0.6ml የታሸገ ውሃ ግዥ በሀገር ውስጥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንደ አመት መግዛት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፡-
- በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የቲን እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ጨረታውን በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ዕስት አንስቶ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት የማደመሰስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ጉርድ ሶሳ በሚገኘው በፌዴሬሽኑ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የመጫረቻ ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶቻቸውን ዋናውንና ኮፒውን ስየብቻ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በፌዴረሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ተጫራቾች ወደም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስረኛው ቀን ከቀኑ በ8:00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ዕለት 8:30 ሰዓት በፌዲሬሽኑ ቢሮ ቁጥር5 (መሰብሰቢያ አዳራሽ) ይከፈታል።
- ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ዕቃዎች ለእያንዳንዱ ዕቃ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል።
- አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ገዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወደም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ተጫራቾች የሚጫረቱት በዘርፉ የተሰማሩ መሆን አለባቸው።
አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6
ለበለጠ መረጃ:- 0116-47-97-94/ 0116-47-95-78 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
ፋክስ፡- 0116-45-08-79 ፓ.ሳ.ቁ 13336
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
