Tender Detail

Tender Details

  • Company በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Address በቦሌ ሚካኤል መንገድ በካርጎ ቅጥር ግቢ ውስጥ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116651351
  • Website
  • Deadline27 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-27 00:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጉምሩክ ኮሚሽን አዲስ አበባ ኤርፓርት ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት በታክስ ዕዳ የያዘውን መኖሪያ ቤት ለመሸጥ ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ መ/ቤት ቁጥር 03/2018/


 

በድጋሚ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጉምሩ ኮሚሽን አዲስ አበባ ኤርፓርት ጉምሩክ //ቤት በታ ዕዳ የያዘውን መኖሪያ ቤት ለመሸጥ ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ /ቤት ቁጥር 03/2018/

//ቤቱ ስማድል ኮሚውኒኬሽን ተርሚናል ፋብሪካ /የተ/የግ/ማህበር ለአለበት ዕዳ በታ ህጉ በተፈቀደው የጊዜ ገደብ ባለመፈላቸው ምክንያት በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 41 በተሠጠው ስልጣን መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ /ከተማ ወረዳ 05 መገናኛ ባቢ አምቼ ፊት ለፊት ለዋና አስፓልት መንገድ በጣም ቅርብ በሆነ ቦታ አክሰስ ሪል እስቴት እና እሳት አደጋ መከላከያ መካከል የሚገኝ የይዞታ ልዩ መለያ ቁጥር AA000060502305 የሆነ G+4 መኖሪያ ቤት ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም፡-

  1. በግልፅ ጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራቾች ማንነቱን የሚገልፅ የነዋሪነት መታቂያ (ፓስፖርት) ኮፒ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ በማሸግ ለግልፅ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።

 

.

የመ/ቤቱ ስም

ለጨረታ የቀረበው የንብረት ዓይነት

የንብረቱ መመልከቻ ቀን

የጨረታው የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀን

 

አዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ //ቤት

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የይዞታ ልዩ መለያ ቁጥር AA000060502305 የሆነ መኖሪያ ቤት

ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 30 ቀናት

ማስታወቂያው በጋዜጣ ወጥቶ 30 ቀን ከተጠናቀቀ በኋላ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን 800 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 815 ሰዓት ይከፈታል።

 

  1. ተጫራ የጨረታውን ሰነድ ይህ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ እና ቅዳሜ ጠዋት 200-600 ሰዓት በአዲስ አበባ ኤርፓርት ጉምሩክ //ቤት ገርጂ ጉምሩክ መጋዘን አስተዳደር ቅጥር ግቢ የዕቃ አወጋገድ ቡድን ቢሮ መውሰድ ይኖርበታል።
  2. በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ቤት የሰጡትን ዋጋ 1/10ኛውን ብቻ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (CPO) በጉምሩክ ኮሚሽን //ኤርፖርት ጉምሩ //ቤት (CUSTOMS COMMISSION ADDIS ABABA AIRPORT CUSTOMS BRANCH OFFICE) ስም በባንክ አሰርተው ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች በሚከተለው ጨረታ ቀናት (ስኬጁል) መሰረት ሰነድ ገዝተው መጫረት ይችላሉ።
  4. የጨረታ መክፈቻ ቦታ:- ገርጂ ጉምሩክ መጋዘን አስተዳደር ቅጥር ግቢ የጨረታ አዳራሽ/የሰራተኞች ካፌ ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት/ወይም በታዛቢዎች ፊት ይከፈታል።
  5. በግልፅ ጨረታው መክፈቻና መዝጊያ ማስታወቂያው በጋዜጣ ወጥቶ 30 ቀን ከተጠናቀቀ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን የመ/ቤቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የግልፅ ጨረታው ፈቻና መዝጊያ ቀን ይሆናል።
  6. የጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያስያዙት (CPO) ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር እንደ አስፈላጊነቱ የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ የግልጽ ጨረታ ኮሚቴው መረጃውን አጣርቶ እንደጨረሰ 5 የስራ ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል።
  7. የቤት ጨረታ ለሚያሸንፉ ተጫራቾች ከስመ ንብረት ዝውውር ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ወጪዎች ሻጭን አይመለከትም።
  8. አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸውን በደብዳቤ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ /ቤቱ በሚሰጠው አድራሻ ገቢ በማድረግ ያሸነፉበትን ሃብት ንብረት መረከብ ይኖርባቸዋል።
  9. ከላይ በተ/ 9 በተገለጽት ቀናት ውስጥ ከፍያውን ገቢ በማድረግ ንበረታቸውን ያልተረከቡ ተጫራቾች የግልፅ ጨራታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ (CPO) ያስያዙት የዋስትና ገንዘብ ለቅ//ቤቱ ገቢ ሆኖ ንብረቱ እንዳልተሸጠ ተቆጥሮ በቀጣይ በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል።
  10. //ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ የግልፅ ጨረታን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ተጨማሪ መረጃ ///////ቤት

በስልክ ቁጥር 011 668 45 37 እና 011 668 41 93 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

 

በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፓርት ጉምሩክ //ቤት

 

Save Tender