Tender Detail

Tender Details

  • Company National Election Board of Ethiopia (የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ)
  • Address ቦሌ ፍላሚንጎ ካፌ ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251 115153468
  • Websitehttps://nebe.org.et/
  • Deadline26 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-26 00:00:00
  • Categories Safety And Security , Metals And Metal Working , Personal Protective Safety Equipment

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚያገለግል የበር መቆለፊያ ተንጠልጣይ ቁልፍ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የበር መቆፊያ ተንጠልጣይ ቁልፍ ግዥ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር NEBE/NCB/09/2018

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚያገለግል የበር መቆለፊያ ተንጠልጣይ ቁልፍ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መዝጊያ ቀን ታኅሣሥ 17 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 230 እስከ 630 እና 730 እስከ 1130 ሰዓት ድረስ ባሉት የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ከቦርዱ ግዥ ስራ ከፍል ቢሮ ቁጥር 107 ማግኘት ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስና የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ( ሊራንስ) እንዲሁም በመንግሥት የኤሌትሮኒክስ ግዥ ድህረ-ገጽ የአቅራቢነት ዝርዝር የተመዘገቡ ስለመሆኑ የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. የጨረታ ሰነዱን ከቦርዱ ዋና መስሪያ ቤት የግዥ አስተዳደር የስራ ፍል በመውሰድ ሞልተው አግባብ ባለው አካል በመፈረም ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን የቴ የዋጋ ሰነዳቸውን ኦርጅናልና ኮፒ በማሸግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ጨረታው መዝጊያ ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያነት ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. ጨረታው ታህሳስ 17 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤
  7. ቦርዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በአካል ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አድራሻ ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ ካለው ዋና / ቤት በመቅረብ መጠየቅ ይችላል።

አድራሻችን፡- ቦሌ ፍላሚንጎ ካፌ ገባ ብሎ

ስልክ ቁጥር፡- +251 115153468

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

 

Save Tender