Tender Detail

Tender Details

  • Company በአብክመ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል
  • Address ሰሜን ወሎ ዞን ስሪንቃ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0333300090
  • Website
  • Deadline08 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price50.00
  • opening date2026-01-08 00:00:00
  • Categories Hand Tools And Workshop Equipment , Vehicle tire , Vehicle Spare Parts

በአብክመ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ለማዕከሉ አገልግሎት የሚውል በ2018 በጀት ዓመት ግዥ ለመፈፀም በሎት 1. ጎማ ሎት 2 የትራክተር መለዋወጫዎች እና የተለያዩ መፍቻዎች በግልፅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግ ጨረታ ማስታወቂያ በቁጥር 1

 

በአብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ለማዕከሉ አገልግሎት የሚውል 2018 በጀት ዓመት ግዥ ለመፈፀም በሎት 1. ጎማ ሎት 2 የትራተር መለዋወጫዎች እና የተለያዩ መፍቻዎች በግልፅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራቾች ለማሳ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል

  1. በስራ ዘርፍ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ፡፡
  2. የቫት የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን፡፡
  3. ግዥው 20,000.00 /ሃያ ሺህ/ ብር በላይ ከሆነ ቫት ተቀንሶ ወደ መንግስት ገቢ የምናደርግ መሆኑን እንዲሁም 20,000,00 /ሃያ ሺህ/ ብር በላይ ከሆነ 3% ተቀንሶ ወደ መንግ ገቢ የምናደርግ መሆኑን
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያላቸው
  5. ተጫራ /ቤቱ የጨረታቸውን ማንኛውን እቃ በኦርጅናል መሙላትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች ያሸናፉባቸውን ማንኛውንም እቃ የራሳቸው ወጭ የማጓጓዣ የማስጫኛ እና ማስወረጃ እንድሁም ወደ እስቶር የማስገባት ወጭዎችን በመሸፈን ስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ሚያቀርቧቸው ሰነዶች ላይ የድርጅታቸውን ማህተምና ፊርማ በሚነበብ መልኩ መፃፍና በየገፁ ማህተም ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ተጫራቾች ማንኛንም ዋጋ ሲሞሉ ከእያንዳንዱ የእቃ ዋጋ ላይ ከነ ቫቱ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በትክክ ሞልተው በኦርጅናልና በኮፒ ሰነድ 2 በተለያየ ፖስታ አሽገው ለዚው የተዘጋጀ ሳጥን በየሎቱ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በስሪንቃ ግብረና ምርምር ማዕከል ግዥ ፋይናስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ድረስ በመምጣት የማይመለስ 50.00 /አምሳ ብር ብቻ/ በመፈል መወሰድ ይችላሉ፡፡
  10. የጨረታ ሳጥኑ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚህው ቀን ከቀኑ 430 ተጫራቾች እና ሀጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  11. ተጫራቾች የሞሉትን ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በመ/ቤታችን ገቢ ደረሰኝ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ያሲያዙት Cpo በመሂ 1 የገቢ ደረሰኝ ከኦርጅናል ጨረታ ፖስታ ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል
  12. ተጫራቾች ማንኛውንም ማስረጃዎች ሆነ ጥሬ ገንዘብ በእጅ ይዞ መቅረብ አይችልም
  13. ተጫራቾች አሸናፊነታቸው ከተገለፀላቸው 5 የስራ ቀናት ብኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት መጥተው ውል መውሰድ እና በውሉ ላይ በተቀመጠው ቀን ገደብ በውሉ መሰረት መፈፀም አለበት፡፡
  14. የጨረታ ሳጥኑ ከታሸገ በኋላ የሚቀርብ ማስረጃ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን የተሳሳተ ጨረታ ሰነድ ማቅረብ ከጨረታ ውጭ ያደርጋል በህግም ያስጠይቃል ፡፡
  15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  16. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በካላደር ዝግ ከሆነ የሚቀጥለው ስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል
  17. በጨረታው አሸናፊ ከሆነ የውል ማስከበሪያ ዋስትና የውል ዋጋ 10% (Cpo) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረት የባንክ ዋስትና ወይም ኢንሹራንስ ማስያዝ ይኖርበታል ፣ውሉም ሊጠናቀቅ ተመላሽ ይሆናል፡፡

 

መረጃ 0333300090 /ሰሜን ወሎ ዞን ስሪንቃ /

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስ የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል

 

Save Tender