Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢት/ያ ክልል በሀዲያ ዞን የጃጁራ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address በሀዲያ ዞን የጃጁራ ከተማ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline10 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-01-10 00:00:00
  • Categories Stationery Materials

በማዕከላዊ ኢት/ያ ክልል በሀዲያ ዞን የጃጁራ ከተማ አስ/ር/ፋ/ጽ/ቤት የተለያዩ ጽህፈት መሣሪያ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ ለጽህፈት መሣሪያ ግዥ ወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በማዕከላዊ ኢት/ ክልል በሀዲያ ዞን የጃጁራ ከተማ አስ////ቤት የተለያዩ ጽህፈት መሣሪያ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ አቅራቢዎችን በጨረታ እንዲወዳደሩ ይጋብዛል።

ስለዚህ፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው
  2. የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት ያለው
  3. ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው
  4. VAT ተመዝጋቢነት ሠርተፍኬት ያለው
  5. ዕቃ አቅራቢነት ሠርተፍኬት ያለው

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነድ 200 ብር በጀ//አስ/ //ቤት በመክፈል መግዛት የሚቻል ሲሆን ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10,000 በፊደልም አስር ብር በጥሬ ገንዘብ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ (cpo) የሚጠበቅባቸውን የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋ /ቤቱ ባዘጋጀው ፎርማት ብቻ በመሙላት ሰነድ መግዛት የሚቻል ሲሆን ጨረታው እስከ 15ኛው ቀን 1100 ሰዓት የሚያበቃ ሆኖ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 500 ሰዓት ታሽጎ 530 ሰዓት ላይ የሚከፈት ሲሆን የአንዱን ዕቃ ዓይነት ነጠላ ዋጋ በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስረጃዎቻችሁን በፖስታ በማሸግ ማስገባት የሚቻል ሆኖ በጀጁራ ከተማ አስ/ //ቤት ቢሮ ቁጥር 09 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቀኑ በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተባለው ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይሆናል ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ መቅረቱ የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም፡፡ ዕቃውን በሀዲያ ዞን በጃጁራ /አስ/ //ቤት ድረስ የሚያቀርብ ሆኖ የጨረታ ዝርዝር መረጃ የሚሞላበት ፎርማት ኮፒ ከቢሮ ቁጥር 09 ወይም ከግ//አስ/ ዋና ሥራ ሂደት እንድትወስዱ እናስታውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡ /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

በሀዲያ ዞን የጃጁራ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender