ተቋማችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሥራ ላይ የደንብ ልብስ የስፌት አገልገሎት እና ለከበብ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ግብዓት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ቁጥር ኢኤሽ /ሩገ/ግጨ-017/2018
የኢትዮጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Ethiopian Electric Utility
ተቋማችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሥራ ላይ የደንብ ልብስ የስፌት አገልገሎት እና ለከበብ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ግብዓት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ሎት |
የዕቃው ዓይነት |
የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ (CPO) |
የጨረታ መዝጊያ እና ሰዓት
|
የጨረታ መክፈቻ እና ሰዓት
|
|
1 |
የጥራጥሬ ግብዐት አቅርቦት |
30,000.00 |
ጥር 06 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት
|
ጥር 06 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
|
|
2 |
የወተት ተዋጽኦ እና ቅመማ ግብዐት አቅሮብት |
30,000.00 |
1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑ ግብር የተከፈለበት የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የታደሰ የታክስ ክሊራንስ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
2. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነደ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሜክሲኮ ንብ ባንክ በሚገኝበት ዋናው መስሪያ ቤት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 10ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ፍስትና ፋሲሊቲ ግዥ ከስ በመምጣት ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድባንክ አካውንት ቁጥር 1000068699332 በመከፈል ሶፍት ኮፒ በኢሜይስ አድራሻቸው መውሰድ ይችላሉ፡፡
3. አድራሻ፡- ሜክሲኮ ንብ ባንከ በሚገኝበት ዋናው መስሪያ ቤት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪከ አገልግሎት ዋናው መስሪያ ቤት 10ኛ ፎቅ ላይ ፍስትና ፋሲሊቲ ግዥ ክፍል ቁጥር 011-126-66-05/011-156-01-48
4. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና በሚል መሆን ይኖርበታል፤
5. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ከላይእስከ በተጠቀሰው ቀን ሰዓት እና አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
7. ተቋሙ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
