የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለባቡር እና ለባቡር መሰረተ-ልማት ጥገና የሚውሉ የመለዋወጫ መሣሪያዎች፣ አላቂ እቃዎች፣ ዘይት እና ግሪስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለባቡር እና ለባቡር መሰረተ-ልማት ጥገና የሚውሉ የመለዋወጫ መሣሪያዎች፣ አላቂ እቃዎች፣ ዘይት እና ግሪስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።
|
ተ/ቁ |
የግዥ ዓይነት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
|
ሎት 1 |
ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ መሣሪያዎች ግዥ |
120,000 (አንድ መቶ ሀያ ሺ) |
|
ሎት 2 |
ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ መለዋወጫዎች ግዥ |
120,000 (አንድ መቶ ሀያ ሺ) |
|
ሎት 3 |
ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ አላቂ እቃዎች ግዥ |
75,000 (ሰባ አምስት ሺ ብር) |
|
ሎት 4 |
ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ዘይት እና ግሪስ ግዥ |
50,000 (አምሳ ሺ ብር) |
ተጫራቾች በዘርፉ የ2017/2018 ዓም የታደስ ንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢነት ምስክር ሰረተፊኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ሰርተፊኬት እና ታክስ ክሊራንስ ሰረተፊኬት ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ) በመክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት ቃሊቲ ማሰልጠኛ አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ግዥ ክፍል በሚገኝው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጥር 18/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከተጠቀሰው ሰዓት ዘግይቶ የመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም።
- ጨረታው የሚከፈተው ጥር 18/2018 ዓም ጠዋት 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ይሆናል።
- ከጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የሚቀርብ የድጋፍ ደብዳቤ ተቀባይነት አይኖረውም።
- የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት
ስልክ ቁጥር 251114708116
