Tender Detail

Tender Details

  • Company አምባሰል ንግድ ሥራዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (Ambasel Commercial Works P.L.C)
  • Address አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር ከሚገኘው አምባስል ህንጻ 5ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 503 ወይም አዲስ አበባ አምባሳደር ሲኒማ ያለበት ህንፃ አምባሰል ማእከላዊ ቅርንጫፍ ቢሮ 3ኛ ፎቅ የክልል ቅርንጫፍ መ/ቤቶች ( ባህር ዳር፣ ደሴ፣ ጎንደር) ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114701746
  • Websitehttps://www.ambaseltrading.com/
  • Deadline15 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price
  • opening date2026-01-15 00:00:00
  • Categories Audio Visual, Photography And Filming Service And Equipment , Others

አምባሰል የንግድ ሥራዎች ኃ/የተ/ግ/ማህበር በሚያስመጣቸው የግብርና መካናይዜሽን እቃዎች ዙሪያ ለዘመናዊ ግብርና ስላለቸው አስተዋፅኦዎች እንዲሁም ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ አንፃር ስላለው አዎንታዊ ተግባር በተጨማሪም ኩባንያችን ከዘመናዊ ግብርና ጋር በተያያዘ ስላለው አላማ እና ግብ ዙሪያ የ30 ደቂታ ዶክመንተሪ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

አምባሰል የንግድ ሥራዎች /የተ//ማህበር በሚያስመጣቸው የግብርና መካናይዜሽን እቃዎች ዙሪያ ለዘመናዊ ግብርና ስላለቸው አስተዋፅኦዎች እንዲሁም ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ አንፃር ስላለው አዎንታዊ ተግባር በተጨማሪም ኩባንያችን ከዘመናዊ ግብርና ጋር በተያያዘ ስላለው አላማ እና ግብ ዙሪያ 30 ደቂታ ዶክመንተሪ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፁትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትሳተፉ እንጋብዛለን

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላችሁን የታደሰ የዘመኑ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና ተጨማሪ እሴት ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  2. ቢያንስ 5 (አምስት) ዓመት ፕሮዳክሽን ልምድ ያለው
  3. የኩባንያ፣ የኢንዱስትሪ፣ የንግድ ወይም የልማት ዶክመንታሪ ስራ ልምድ ያለው
  4. የተሟላ የፊልም መሳሪያዎች (4K/HD Camera, Drone, Lighting, Sound)
  5. Post-Production ችሎት (Editing, Color Grading, Sound Design)
  6. ጠቅላላ የፕሮዳክሽን አባላት ያሉት ማለትም
  • ዳይሬክተር
  • የካሜራ ሰራተኞች
  • የኤዲቲንግ እና ሳውንድ ባለሙያዎች
  • ስክሪፕት ማዘጋጀት የሚችል
  1. ቴክኒካል ፐሮፖዛል (Technical Proposal)
  2. ፋይናንስ ፕሮፖዛል (Financial Proposal) አዘጋጅቶ ማቅረብ የሚችል

ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜን እስከ 630 ሰዓት ጨምሮ ነው

የመረቻ ነዱ የሚገባበት አድራሻ አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አምባሰል ሕንጻ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 ላይ ነው

የጨረታ መከፈት ስነ- ስርዓቱን መከታተል የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል

 

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ሟሟላት የሚጠበቅባቸውን ዝርዝር መስፈርቶች እና ሌሎች ዝርዝር ማብራሪያዎችን በጨረታ ሰነዱ ላይ በመመልከት አሟልተው መቅረብ ይኖርባቸዋል

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0910048884 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

 

አምባሰል የንግድ ሥራዎች /የተ/የግ/ማህበር

 

Save Tender