የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ
- ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 994
- ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 48,174,315,000
- ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ታህሳስ 29 ቀን 2018 ዓ.ም
- የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ ልክ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
3,817,430,000 |
ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 91 ቀን |
13,634,860,000 |
መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 182 ቀን |
18,269,725,000 |
ሐምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
12,452,300,000 |
ታህሳስ 28 ቀን 2019 ዓ.ም |
- የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
- ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
- የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
- የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ታህሳስ 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
- የጨረታ ውጤት ታህሳስ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።
- ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
- ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nae.gov.et ማግኘት ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
