Tender Detail

Tender Details


የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ለ2018 በጀት ዓመት የሚውል የታሸገ ውሃ እና የምግብ ቤት መገልገያ ቋሚ አላቂ እቃዎችን ለዋና መ/ቤት እና ለደብረዘይት የስልጠና ማዕከል የሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 010/18

 

የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት 2018 በጀት ዓመት የሚውል የታሸገ ውሃ እና የምግብ ቤት መገልገያ ቋሚ አላቂ እቃዎችን ለዋና /ቤት እና ለደብረዘይት የስልጠና ማዕከል የሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

ሆነም የሚወዳደሩ

የሚወዳደሩ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡ በዚህም መሰረት፡-

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀትየተጨማሪ እሴት የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ተፈላጊ ሰነዶች ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  2. ጨረታው የር ላይ የሚቆየው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀን ሲሆን ሰነድ የሚሸጠው በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ 200 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (ሁለት መቶ ብር) አዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው /ቤት 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 207 ሽያጭ ክፍል በመከፈል ደረሰኝ ይዘው ቢሮ ቁጥር 208 አቅርቦትና ኮንትራት ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ በመምጣት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታው ፖስታውን ፋይናንሻል እና ቅድመ መገምገሚያዎችን /ኒካል ሰነድ/ በተለያየ ፖስታ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት አሽጎ ማቅረብ አለባቸው
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ሰነድ ላይ የተገለፀውን ብር በሲፒአ ወይም በባን ዋስትና ከቴኒካል ህጋዊ ሰነዶች ኦርጅናል ሰነድ ጋር ወይም ለብቻው በፖስታ አሽጎ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
  5. ይህ የጨረታ ደብዳቤ ወጪ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀን በአየር ላይ ይውልና 15ኛው ቀን 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል፡፡
  7. ኢንስቲትዩቱ ጨረታውን እንደ አስፈላጊነቱ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ድራሻ፡-

አዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ስልክ ቁጥር 0116-454147/0116-453598/0118-69-4931 ከሳህተ ምህረት ማርያም /ክርስትያን ለፊ የሚገኘው ህንፃ

 

የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት

 

Save Tender