Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
  • Address አዳማ ከተማ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline14 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-02-14 00:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት የጨረታ ማስታወቂያ


የጨረታ ማስታወቂያ

የፍርድ ባለመብት አቶ ተስፋዬ አለሙ 4 ሰዎች እና የፍርድ ባለዕዳ አቶ ግስላ መኮንን፣ ጣልቃ ገብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ አዳማ ዲስትሪክት መካከል ያለውን የአፈጻጸም ከርክር አስመልከቶ የቅይጥ አገልግሎት ቤት የማስረጃ ወረቀት ፍቃድ ቁጥር ETo0001043356 እና የመሬት ቁራሽ መለያ ቁጥር OR001011505010 የሆነ በቀን 15/03/2015 በፍርድ ባለዕዳ በአቶ ግስላ መኮንን ደምሴ ስም የተመዘገበ በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ጎሮ ወረዳ ውስጥ በመሬት ስፋት 523.43 ² ላይ ሰፍሮ የሚገኝ በባለሙያ የቀረበ ግምት ብር 6,045,817.60 (ስድስት ሚሊዮንአርባ አምስት ሺህ _ ስምንት መቶ አስራ ሰባት ብር 60/100) እና ሙሉ የሶስት ቋት ወፍጮ ዋጋ ደግሞ ብር858,000.00 (ስምንት መቶ ሃምሳ አምስት ሺህ ብር) በአጠቃላይብር 6,903,81760 (ስድስት ሚሊዮን ዘጠን መቶ ሶስት ሺህ ስምንት መቶ አስራ ሰባት ብር 60/10) በቀን 07/06/2018 ጠዋት 300 እስከ 600 ድረስ በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልግ አካል ቤቱ በሚገኝበት ቦታቀርቦ የጨረታ ማስከበሪያ ከጨረታ መነሻ ዋጋ ውስጥ ብር 1/4 CPO አስይዞ በጨረታ ተወዳድሮ መግዛት የሚችል መሆኑን ፍርድ ቤቱ አዟል።

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት

Save Tender