Tender Detail

Tender Details


በሀገር መከላከያ ሚ/ር የ6ኛ ዕዝ ሜንቴናንስ በ2018 በጀት ዓመት ለዕዙ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

6 ዕዝ ሜንቴናንስ //ቁጥር

02/2018 /

 

በሀገር መከላከያ / 6 ዕዝ ሜንቴናንስ 2018 በጀት ዓመት ለዕዙ አገልግሎት የሚውሉ:-

1.     የቶዮታ 1HZJ 79 መኪና መለዋወጫ ዕቃ፣ የቮልቮ የተሽከርካሪ ጎማ የቮልቮ መኪና መለዋወጫ ዕቃ እና የአይሱዙ ኤፌሳር መኪና መለዋወጫ ዕቃ

2.     አላቂ የጋራዥ ዕቃዎች

በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ተጫራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ሆነም የሚከተሉቱን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን በዚህ መሠረት በዘርፉ የተሰማሩበት የታደሰ ንግድ ፈቃድ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ያላቸው፣ የምዝገባ የምስ ወረቀትና የቫት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የማይመስስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 600 ሰዓት፣ ከሰዓት በኋላ 7:30 ሰዓት እስከ 11:00 ሰዓት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሆለታ ሳዳሞ 6 ዕዝ ሜንቴናንስ በሚገኘው ግዥ ፍል ቢሮ ቁጥር 01 በመቅረብ እስከ ጥር 25/2018 / የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ። ጨረታው ጥር 25/2018 / ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሆለታ ሳዳሞ 6 ዕዝ ሜንቴናንስ ግቢ ይከፈታል/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

0928 922252/0908257027

 

በሀገር መከላከያ / 6 ዕዝ ሜንቴናንስ ግዥ

ሆለታ ሳዳሞ

Save Tender