Tender Detail

Tender Details


ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፤ የተወረሱ እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ/ሞባይሎች፣ የተሽከርካሪ ዕቃዎች እና ኮስሞቲክሶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


ለሶስተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ጅማ ጉምሩክ //ቤት የተተው፤ የተወረሱ እና በህገ-ወጥ መንገድ ንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ///ቤት የሚገኙ የተለያዩ ኤሌክትሮኒ/ሞባይሎች፣ የተሽከርካሪ ዕቃዎች እና ኮስሞቲክሶች ባሉበት ሁኔታ የካቲት 02 ቀን 2018 ከጠዋቱ 4:00 ላይ በጅማ ///ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም፡-

1.     በቅርንጫፍ / ቤታችን በጨረታ በቀረቡ እቃዎች ላይ መወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ በፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ /ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 01/06/2018 . ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በጅማ ///ቤት እና ከሆሌ መቆ ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 5% ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ በጅማ ///ቤት ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፣

 

.

የቅ//ቤቱ ስም

የጨረታው አይነት

የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት 28/5/2018 እስከ 01/6/2018 .

የጨረታ የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

ጅማ ///ቤት

ግልጽ ጨረታ

የካቲት 02 ቀን 2018 345 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 400 ሰዓት ላይ በጅማ ///ቤት ላይ ይከፈታል

 

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-221-62-87/047-211-29-97 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የጅማ ጉምሩክ //ቤት

Save Tender