የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች ከሎት 1 እስከ ሎት 3 ከታች የተጠቀሱትን የጨረታ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ግጨ 12/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች ከሎት 1 እስከ ሎት 3 ከታች የተጠቀሱትን የጨረታ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተራቁ
|
ሎት
|
የጨረታ አይነት
|
ብዛት
|
ሰነድ የሚመለስበት
|
የመክፈቻ ቀን
|
|
1
|
ሎት 1
|
የዲጂታል ስክሪን ኪራይ
|
|
ሰነድ የሚመለስበ የካቲት 18 ቀን/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 ሰዓት
|
የመክፈቻ ቀን በዕለቱ የካቲት 18 /2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ይከፈታል
|
|
2
|
ሎት 2
|
የመልዕክት መላኪያ ካርቶን ግዥ
|
|
||
|
3
|
ሎት 3
|
ሳይክል ላይ ማስታወቂያ ስራ
|
|
የኢትዮጵያ ፖስታ
