Commercial Bank of Ethiopia (CBE) invites interested & Potential bidders for the under listed services
Television and Radio Advertisement production and External Audit Services
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የአብቹና ኘኣ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በአብቹና ኘኣ ወረዳ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውልየጽህፈት መሳሪያዎች፣ህትመቶች፣የጽዳት ዕቃዎች፣ቋሚ የቢሮ ውስጥ ዕቃዎች፣ፈርኒቸሮች፤የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች (ኮምፒተሮች፣ ጄኔሬተሮች የመሳሰሉትና የመኪናና ሞተር መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የመኪናና ሞተር ጎማ፣ ባትሪዎች፣የግንባታ ፣ የውሃ ዕቃዎችናየሠራተኞች የደንብ ልብስና
በጉ/ክ/ከ/ወ/4/ፋ/ጽ/ቤት/ በ2019 የበጀት ዓመት ሎት 1 የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያወች፣ሎት 2 የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች፣ሎት 3 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች፣ሎት 4 የደንብ ልብስ ጨርቆች፣ሎት 5 የደንብ ልብስ ስፌት፣ሎት 6 የትራንስፖርት አገልግሎት፣ሎት 7 የህትመት ውጤቶች፣ሎት 8 መስተንግዶዎችን፣ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ጥገና፤ሎት 10 የዲኮር ስራ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
Ethio telecom invites eligible bidders for the procurement of various branding tasks for the Central North Region (Debre Berhan), including its service centers, shops, franchises, and master agents.
የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያየ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋ።
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የወረዳ 13 ራዕይ ጤና ጣቢያ በ2019 ዓ.ም 1ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ የተለያዩ መድሀኒቶች እና አላቂ የህክምና ዕቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ፤ ቋሚ እቃዎች ፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች የተለያዩ ህትመቶች እና የጥገና እቃዎችን አወዳድሮ መግዛት/ማሰራት ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተሻሻለው የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 1160/2011 መሰረት የተተውና የተወረሱ ዕቃዎችን በዕቃ አወጋገድ መመሪያ ቁጥር 167/2012 አንቀጽ 9 መሠረት VOLTAGE REGULATOR፣ የኮምፒውተር ዕቃዎች፣ S/S H HINGE & SWITCH BREAKER፣ DAF TRACK VAN CAR WTH CONTAINER WITHOUT REFRIGERATOR፣ PRINTED
Amhara bank invites all interested eligible bidders to participate on the bid for the supply of hereunder listed items
የአገልግሎት መ/ቤታችን እ.ኤ.አ በ2026 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውል የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች (ፎቶ ኮፒ ማሽን እና ፕሪንተር፣ ዓርማ የሚታተምባቸው ቲሸርቶች፣ እስከሪብቶ፣ አጀንዳ እና ሌሎችም) ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተለያዩ እቃዎችን ለመሸጥ ይፈልጋል
Right To Play (RTP) invites sealed bids from qualified printing companies for the printing, binding, and supply of 540 government-approved storybooks in Amharic and 850 Teachers' guides in both Afan Oromo and Amharic for Grades 1-4.
ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በኢትዮጵያ ጉምሩከ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተወረሱ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
Rift Valley Children and Women Development Organization (RCWDO) is inviting bids for the printing and binding of educational materials for the Accelerated Education Program (AEP) in Oromia.
Addis Bank S.C. invites all interested and eligible bidders to participate in the Supply of Printing Materials (Table Calendars, Brochures, Flyers, and Note Books).
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተተው ወይም የተወረሱ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Médecins Sans Frontières (MSF) invite interested and qualified suppliers to submit bids for the supply of the following materials
Lion Insurance Company (S.C.) intends to procure high-quality branded Diaries (Agendas) and Table Calendars.