Tender Detail

Tender Details


የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያየ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋ።


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር A APC NCB 001/2018 /

የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ 2019 በጀት ዓመት የተለያየ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋ።

ሎት

የጨረታ ዓይነት

የናሙና መለያ

የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ መጠን

 

001

የተለያዩ ህትመቶች ግዥ

በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት

200,00

 

00

002

PAC (Air conditioner) ግዥ

በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት

150,000

00

003

የተሽከርካሪ የጥገና መፍቻዎች እና ማሽነሪዎች ግዥ

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

100,000

00

004

የእንስሳት መኖ (ፈረሶች) ቀለብ ግዥ

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

100,000

00

005

የመፀዳጃ ቤት ማስመጠጥ አገልግሎት ግዥ

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

50,000

00

006

የተለያዩ የቋንቋ ትርጉም አገልግሎት ግዥ

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

15,000

00

007

ሲሲ ቲቪ ካሜራ ግዥ

በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት

100,000

00

008

የፎቶ ግራፍ ካሜራና ተያያዥ ዕቃዎች

በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት

300,000

00

009

የፎርድ ተሽካርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

20,000

00

0010

ፋርጎ ላምኔሽን

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

150,000

00

0011

የወንጀል ስፍራ ማስረጃዎችን ለመሰብሰብ የሚያገለግሉ ማቴሪያሎች ግዥ

በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት

 

50,000

00

0012

ባንድራ ብረት ዘንግ፣ኤች (HD) አቫል የኢትዮጵያ ባንድራ ኤች (HD) አቫል የአዲስ አበባ ፖሊስ ሎጎ ያለበት ባንድራ

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

20,000

00

0013

የሊፍትና የጀነሬተር ጥገና

በተቋሙ ፍላጎት መሰረት

20,000

00

ስለዚህ፣ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው

1-    1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን እና በዘርፉ የተሰማሩ ለመሆናቸው በጀርባው ይመልከቱ የሚል ፅሁፍ በግልፅ ማቅረብ አለባቸው:

2-    2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው::

3-   3. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፍቃድ እና የንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት መቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

4-   4. የመንግስት መ/ቤቶች ለሚያወጡት ቸረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራብዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸዉ።

5-    5. በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ከሊራንስ ማቅረብ አለበት።

6-    6. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ማቅረብ አይቻልም።

7-   7. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ የጨረታ ውጤቱ እንደታወቀ ተመላሽ የሚሆን በሎቱ ፈት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ተበሎ በተዘጋጀው ከባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

1.     ተጫራቶች ቴክንካል ሰነዶችና የዋጋ ማቅረብያዎችን /ፋይናንሻል/ ሰነዶች በተለያ ፖስታ ታስጎ ለየብቻ መቅረብ አለባቸዉ።

2.     ማንኛውንም ተጫራቾች የሚያስገባው ሰነድ ፋይናሻል እና ቴክኒካል የጨረታ ሰነድ እንድ ኦሪጅናልና አንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የጨረታ ሰነዱን ቁጥር የሚጫረትበትን ዕቃ አይነት በትክከል መፃፍ እንዲሁም በፖስታው ላይ ማህተም በመምታት ማስገባት ያለበት ሲሆን ፣ሰረዝ ድልዝ እና በፍሉድ የጠፋ ሰነድ ዋጋ ያልተሞላበት ዝርዝርተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያሲዙት ሲፒአወይም የባንክ ዋስትና ከቴክኒክ ሰነዶች ጋር በአንድላይ ታሽነው መቅረብ አለባቸው::

4.     በጨረታ አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን ወይም አገልግሎቱን በራሳቸው ትራንስፖርት /አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ግምጃ ቤት ወይም በከፍል 6 በፍላጎት መግለጫው በተጠቀሰው የማስረከቢያ ቦታ ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው

5.     በጨረታ ሰነድ (በክፍል 6 ውስጥ በሚገኘው የፍላጎት መግለጫ ላይ በሚገለፀው መሰረት ጨረታ ሰነዱ ላይ በቀረበው መሰረት ናሙና ማቅረብ አለበት፡፡

6.     ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙናም ሆነ እሸናፊ መሆናቸው ሲረጋገጥ ያቀርቡአቸው ዕቃዎች ተቋሙ ባወጣው ፍላጎት መግለጫ /sepecification መሰረት መሆኑን በተቋሙ የጥራት ኮሚቴ ወይም በኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ኤጀንሲ አማካኝነት የሚረጋገጥ ይሆናል፡፡

7.     ተጫራቾች የቀድመው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ የነበረው ሊሴ /ማርያም ጀርባ በሚገኘው አሊ ታወር 7 ፎቅ ግገዢ /ቤት ቢሮ ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/በመከፈል መግዛት ይችላሉ፣

8.     ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 230 እስከ 11:30 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ በዘኛው ቀን እስከ ጠዋት 430 ሠዓት ድረስ ጨረታው ከፍት ሆኖ ስለሚቆይ በተቋሙ ግገርና ፋይናንስ ዋና መምሪያ 7 ፎቅ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

9.     በጨረታ ሰነዱ ከፍል 2 ላይ በሚጠቀሰው ቀን ከጠዋት 430 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 500 ሰዓት ሲሆን ይከፈታል፣

10.                        ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።

11.                        መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፈልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ 01862-58-00(00448)

 

 

የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ

 

Save Tender