በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የአብቹና ኘኣ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በአብቹና ኘኣ ወረዳ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውልየጽህፈት መሳሪያዎች፣ህትመቶች፣የጽዳት ዕቃዎች፣ቋሚ የቢሮ ውስጥ ዕቃዎች፣ፈርኒቸሮች፤የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች (ኮምፒተሮች፣ ጄኔሬተሮች የመሳሰሉትና የመኪናና ሞተር መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የመኪናና ሞተር ጎማ፣ ባትሪዎች፣የግንባታ ፣ የውሃ ዕቃዎችናየሠራተኞች የደንብ ልብስና
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2018 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚና አላቂ ቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች፣ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡