Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Traffic Management Authority (AATMA) (የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን)
  • Address ሃያ ሁለት መክሊት ሕንፃ 10ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10-01 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251116672279
  • Websitehttps://aatma.gov.et/
  • Deadline27 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2026-02-27 00:00:00
  • Categories Metals And Metal Working

የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ባልስልጣን ከታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች ግዢ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር: አአትማባ/ብግጨ ዕቃ/07/2018

 

የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ባልስልጣን ከታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች ግዢ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በመሆኑም - ሎት 1 የብረት መደርደሪያ ሼልፍ

ሎት 2 የሻተር አቅርቦት ከነ ስራው

ሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች፡-

1.     የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) የማይመለስ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ከወጣ ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መዝጊያ ቀን ዘወትር በስራ ሰዓት ጠዋት 200 እስከ 630 ከሰዓት 730 እስከ 1000 ሰዓት በባለስልጣኑ ግዥ ንብረት አስተዳደር እና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬከቶሬት ቢሮ ቁጥር 10-01 መውሰድ ይችላሉ

2.     ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለሚያቀርቡት አገልግሎት ዘርፍ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፣

3.     ተጫራቾች በእቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው

4.     ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ በባንክ በተመሰከረለት ቼክ (ሲፒኦ) ተመላሽ የሚሆን ለእያንዳንዱ ሎት 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) ማስያዝ አለባቸው

5.     የጨረታው አሸናፊ ሆነው የተመረጡት ድርጅቶች የጨረታው ውጤት በደብዳቤ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ 10 (አስር) የስራ ቀናት ውስጥ በባለስልጣኑ ግዥ ንብረት አስተዳደር እና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዋና ፍል በመቅረብ ያሸነፉበትን ዋጋ 10% የመልካም ስራ አፈጻጸም በማስያዝ እና ውል መፈረም አለባቸው፣

6.     የጨረታው አሸናፊ ላልሆኑ ድርጅቶች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ የጨረታው አሸናፊ ተለይቶ የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተሰጠው በኋላ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ ይመለስላቸዋል፣

7.     ጨረታው የካቲት 20/208 . 800 ሰዓት ይዘጋል፣

8.     ጨረታው የካቲት 20/2018 / ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራጮች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣

9.     ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት በኋላ የሚቀርቡ የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡

10. ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በተመለከተ የተሻለ አማራጭ ካገኝ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ድራሻ፡- ሃያ ሁለት ሊት ህንፃ 10 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10-01

ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 0116-672-342 ማነጋገር ይችላሉ፡፡

 

የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ስልጣን

Save Tender