Tender Detail

Tender Details

  • Company የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
  • Address ሀዋሳ ከተማ አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-13-34
  • Website
  • Deadline23 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-02-23 00:00:00
  • Categories Audio Visual, Photography And Filming Service And Equipment , Camera

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት የካሜራ ግዥ እና ኢንስታሌሽን እንዲሁም የካሜራ አክሰሰሪ ግዥ ለመፈፀም፤ በዘርፉ የተሰማሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ 2018 በጀት ዓመት የካሜራ ግዥ እና ኢንስታሌሽን እንዲሁም የካሜራ አክሰሰሪ ግዥ ለመፈፀም፤ በዘርፉ የተሰማሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ሊያሟላ የሚችል መወዳደር ይችላሉ።

1.     በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2.     የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ እና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ( ሊራንስ) ማቅረብ የሚችሉ፣

3.     ተጨማሪ እሴት (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4.     የግብር ክፍያ መለያ ቁጥር (TIN) ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ።

5.     የአቅራቢነት ምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

6.     የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ (አዲሱ ከተማ አስተዳደደር ህንፃ) አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /ለአስር/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርበው ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባን አካውንት በመክፈል ሰነድ መግዛት እና ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላሉ።

7.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ (የተመሰከረ) (CPO) ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለበት

8.     ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (ለአስር) ተከታታይ ቀናት በፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 (ግዢ ኬዝ ቲም) ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

9.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በዕለቱ 400 ሰዓት በሮ ቁጥር 54 ይከፈታል። ይህ ቀን የበዓል ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት የሚታሸግና የሚከፈት ቀን ይሆናል።

10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ስልክ ቁጥር 046-212-13-34

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ

Save Tender