Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ ጽህፈት ቤት
  • Address , Phone: 0583340607
  • Website
  • Deadline04 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2026-03-04 00:00:00
  • Categories Stationery Materials , Electronics Materials

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ሎት1 የጽህፈት መሳሪያ፣ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2018 . በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ሎት1 የጽህፈት መሳሪያ፣ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ፡-

v  በዘርፉ የሚመለከተው የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡

v  የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርትፊኬት ያላቸው፡፡

v  የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው፡፡

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ ጽህፈት ቤት ቢሮ ቁጥር 5 በመምጣት የተሟላ የጨረታውን ዝርዝር ማስታወቂያ እና ሙሉ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ትችላላችሁ፡፡ ጨረታው ጋዜጣው በወጣበት 16ኛው ቀን ጨረታው ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሰው ቦታ ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ

.- 058 334 0607 በመደወል መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ ጽህፈት ቤት

Save Tender