አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ (6 ኪሎ) ካምፓስ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዥዎች በመንግስት የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ሥርዓት (Egp) አየር ላይ በማዋል በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ (6 ኪሎ) ካምፓስ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዥዎች በመንግስት የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ሥርዓት (Egp) አየር ላይ በማዋል በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም https://egp.gov.et/egp/login በሚል ድህረገጽ እየገባችሁ በጨረታው መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የግዥ ዓይነት
1. Procurement of Photocopy Machine & Printer Maintenance Service For 2 Years (Main Campus 2018/26)
2. Re-Bid for Pocurement of Uniform (Main Campus 2018/26)
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6ኪሎ ዋናው ግቢ የአስተዳደር ህንፃ
ቺፍ ግዥ አፊስ ቢሮ ቁጥር 314
ስልክ ቁጥር፡- +251111220001
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
