Tender Detail

Tender Details

  • Company የግንብ ገበያ ንግድ አክሲዮን ማህበር
  • Address አዳማ ከተማ በዳቱ ወረዳ ከመብራት ሀይል ወደ ሳር ተራ በሚወስደው አስፋልት 300 ሜትር ላይ ይገኛል : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0222113553
  • Website
  • Deadline28 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-03-28 00:00:00
  • Categories Analysts , Marketing

አዳማ (ናዝሬት) የሚገኘው የግንብ ገበያ ንግድ አክሲዮን ማሕበር በአዳማ ከተማ በዳቱ ወረዳ በስሙ በካርታ ቁጥር 7061/2001 ተመዝግቦ የሚገኘውን 4 ብሎክ ሕንፃዎች ማለትም (አንድ B+G+3 እና ሶስት G+3) አሁን ያለበትን የገበያ ዋጋ ግምት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


የንብረት (ሕንፃ ግምት የጨረታ ማስታወቂያ)

 

አዳማ (ናዝሬት) የሚገኘው የግንብ ገበያ ንግድ አክሲዮን ማሕበር በአዳማ ከተማ በዳቱ ወረዳ በስሙ በካርታ ቁጥር 7061/2001 ተመዝግቦ የሚገኘውን 4 ብሎክ ሕንፃዎች ማለትም (አንድ B+G+3 እና ሶስት G+3) አሁን ያለበትን የገበያ ዋጋ ግምት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ሕጋዊ ንግድ ፈቃድና አለም ዓቀፍ የንብረት ግመታ (International valuation standard) እውቀት ደረጃ ያላቸውን ድርጅቶች አወዳደሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በዚህ ሙያ የተሰማራችሁ ድርጅቶች የተዘጋጀውን የስራ መመሪያ (TOR) ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 10 /2018 ድረስ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይቻላል፡፡

ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መጋቢት 19 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰእት ተዘግቶ 430 ጨረታው በግልፅ ይከፈታል፡፡

 

አድራሻ፡-

·        ግንብ ገበያ ንግድ አክሲዮን ማህበር ህንፃ B block 1 ፎቅ

·        አዳማ ከተማ በዳቱ ወረዳ ከመብራት ሀይል ወደ ሳር ተራ በሚወስደው አስፋልት 300 ሜትር ላይ እንገኛለን።

·        ስልክ 0222113553/0978730008

 

የግንብ ገበያ ንግድ አክሲዮን ማህበር

Save Tender