Tender Detail

Tender Details

  • Company የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
  • Address ሀዋሳ ከተማ አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-13-34
  • Website
  • Deadline20 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-03-20 00:00:00
  • Categories Cleaning And Janitorial Equipment , Machinery

የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ጤና ለአላሙራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የላውንደሪ ማሽን ግዥ በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት በአድስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀዋሳ ከተማ አስ////መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ጤና ለአላሙራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የላውንደሪ ማሽን ግዥ 2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት በአድስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት-

1.     በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸው አቅራቢዎች

2.     በሥራ መስኩ ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር ፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3.     የአቅራቢነት ምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ አለባቸው

4.     በጨረታው እንዲሳተፍ የታ ሊራንስ ማቅረብ አለበት፣

5.     የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተ ዳደር ፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ አራተኛ ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /ለእሥር/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርባችሁ ሰነድ በብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመግዛት ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላሉ፡፡

6.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ 40,000 (አርባ ሺህ ብር ብቻ) በባንክ የተረጋገጠ /የተመሰከረ/cpo ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ሰንድ ጋር ማቅረብ አለበት

7.     ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል በመያዝ እና ከላይ የተጠቀሱትን ቴክኒካል ቅድመ ግምግማ ሰነዶችን አሞልቶ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (አሥር) ተከታታይ ቀናት በፋይ/ኢኮ/ልማ/ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 (ግዢ ኬዝ ቲም) ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሰጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8.     አስፈላጊ የሆኑ ኒካል ጉዳዮች በሚሸጥ ሰነድ ውስጥ በተቀመጠው መስፈርት የሚገመገም ስለሆነ በጥንቃቀ መዘጋጀት ይጠበቅበታል፤

9.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከጥዋቱ 330 ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት ከጥዋቱ 400 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 54 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን በበዓላት ቅዳሜ ወይም እሑድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው በተመሣሣይ ሠዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡

10. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስልክ ቁጥር፡- 046-212-13-34

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ

ሀዋሳ

Save Tender