Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን
  • Address ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ SMSS /ኤስ ኤም ኤስ ኤስ/ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0118-27-91-23
  • Website
  • Deadline29 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-03-29 00:00:00
  • Categories Food Items And Drinks , Cosmotics

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን ከነማ ፋርማሲዎች ድርጅት በድጋሚ የወጣ ግልፅ ጨረታ የኮስሞቲክስ እና የወተት ምርቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ የጨረታ ማስታቂያ ቁጥር 002/2018

 

በአዲስ አበባ ከተማ ስተዳዳር የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን ከነማ ፋርማሲዎች ድርጅት በአዲስ አበባ ከተማ እና በዙሪያዋ ለሚገኙ ነዋሪዎች ለሁሉም /ከተሞች ጤና መድህን ተጠቃሚዎች ለፌደራል ጤና መድህን ተጠቃሚዎች መንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ጥራታቸውና ፈዋሽነታቸው የተረጋገጡ መድሀኒቶች እና የህምና መገልገያዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ 53 መድሀኒት ቤቶች የዱቤ /credit እና የጥሬ ገንዘብ/ cash ሽያጭ አገልግሎት እየሰጠ ያለ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው። ስለሆነም ድርጅቱ ከነማ ፋርማሲ በድጋሚ የወጣ ግልፅ ጨረታ የኮስሞቲክስ እና የወተት ምርቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

መስፈርቱን የምታሟ ብቁ የሆናቹ ተወዳዳሪዎች በጨረታው መወዳደር የምትች መሆኑን እንገልጻን፡፡

1.     በንግድ ዘርፍ ወይም በመስኩ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው እና የቲን ማስረጃዎች፣

2.     ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) በመፈል ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ 6 ተከታታይ የስራ ቀናት (ቅዳሜን ግማሽ ቀን ጨምሮ) ጉለሌ /ከተማ ሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ SMSS /ኤስ ኤም ኤስ ኤስ/ ህንጻ 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306 በመቅረብ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

3.     ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 7ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚቻል ሲሆን 430 ሰዓት የጨረታው ሳጥን የሚታሸግ ስለሆነ አርፍዶ የሚመጣ ተቀባይነት የለውም። በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታው ሳጥን በድርጅቱ ግዥ ዳይሬቶሬት ፍል 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 የሚከፈት ይሆናል፡፡

 

ማሳሰቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

አድራሻ፡- ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ በሚስደው መንገድ ሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ SMSS /ኤስ ኤም ኤስ ኤስ/ ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 የስራ ሰዓት፡- ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ከሰዓት 700 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት

 

ተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0118-27-91-23

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ለስልጣን

Save Tender