በዲላ ከተማ አስተዳደር በማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለሚገዛ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ በቀረበው ዝርዝር ፍላጎት መሠረት በግልጽ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ
የጨረታ ቁጥር መለ/01/2018
በዲላ ከተማ አስተዳደር በማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለሚገዛ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ በቀረበው ዝርዝር ፍላጎት መሠረት በግልጽ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በንግዱ ሥራ ዘርፍ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ
1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው
2. የንግድ ምዝገባ ም/ወረቀት ያላቸው
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋብ የሆኑ
4. የአቅራቢነት ምዝገባ ምወረቀት ያለው
5. የግብር ከፋይ ምዝ/ምስክር ወረቀት ያላቸው
6. ግብር ስለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
7. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ለእያንዳንዱ በባንክ የተረጋገጠ የ60,000 /ስልሳ ሺህ ብር/ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል
8. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል በመምሪያችን ቢሮ ቁጥር 6 ቀርበው ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
9. ዘግይቶ የመጣ ፖስታ ተቀባይነት የለውም
10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ቴክኒከል 1 ኦርጅናል 2 ቴክኒካል ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ፋይናንሻል 1 ኦርጅናል እና 2 ፋይናንሻል ኮፒ እያንዳንዱን ለየብቻ በማሸግ በመጨረሻ ሁሉንም በአንድ እናት በኤንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም በማድረግ አድራሻችውን በመሙላት በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
11. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ16ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ታሽጎ ከጠዋቱ 4:30 ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ
ፕላ/ል መምሪያ
