ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011፣ 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ወጋገን ባንክ አ.ማ
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሀራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር፡ ወጋገን 024/2018
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011፣ 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የማይንቀሳቀስ ንብረት የሀራጅ ጨረታ ዝርዝር
| ተቁ | የተበዳሪው ስም | ንብረት አስያዥ | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የንብረቱ አድራሻ | የቦታው
ስፋት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር | የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት | የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር | ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ | |||
| ከተማ/
ክልል |
ክ/ከተማ/ ከተማ/ዞን | ወረዳ/
ቀበሌ |
ቀን | ሰዓት | ||||||||
| 1 | አቶ ነጋሲ ኪዳነ ተክለ
|
ተበዳሪዉ | ሽረ
እንዳስላሴ |
ትግራይ | ሸረ
|
03 | 100 ካ/ሜትር | 3633/
3310/08 |
መኖሪያ ቤት፣ (G+2) ግንባታው ሰባ አራት በመቶ (74%) ያለቀ | 3,157,790.99 | ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም | ከጧቱ 3፡00 – 6፡00 ሰዓት |
| 2 | አቶ ተኽላይ ብርሃነ አባይ | ኪሮስ
በላይ |
ዓድዋ | ትግራይ | ዓድዋ | 01 | 375 ካ/ሜትር | 1958/07 | መኖሪያ ቤት፣ ግንባታው (ስልሳ አምስት በመቶ /65%/ ያለቀ | 2,307,037.06 |
ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00 – 6፡00 ሰዓት |
| 3 | ገብረህይወት አባዲ(ኢትዮ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ) | ተበዳሪዉ | ቃሊቲ | ትግራይ | አድዋ | 07 | 2500
ካ/ሜትር |
290/96 | የንግድ ህንፃ (G+8) ሲኒማ እና ስቶር ያጠቃለለ፣ ግንባታው ሰባ አምሰት በመቶ (75%) የተጠናቀቀ | 86,950,619.96 | ||
የተሽከርካሪ የሀራጅ ጨረታ ዝርዝር
| ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | ንብረት አስያዥ | አበዳሪ
ቅርንጫፍ |
የተሽከርካሪ ዓይነት | የሰሌዳ ቁጥር | የሻንሲ ቁጥር | የሞተር ቁጥር | ዘመን | የነዳጅ
አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር | ጨረታው የሚከናወንበት ቀን | |
| ቀን | ሰዓት | |||||||||||
| 1
|
ዮቴክ ኮንስትራክ ሽን ኃ/የተ/የግ/
ማህበር |
ተበዳሪው ድርጅት | ጎፋ |
አውቶሞቢል |
አአ-03-54277 | SCP10-3146361 | 1SZ-0275268 | 1999 | ቤንዚን | 300,000.00 | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም | ከጧቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ |
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
- በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በውስጥ መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡
- የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለእያንዳንዱ ንብረት የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል፡፡
- በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
- ጨረታው የሚካሄደው፡ ንብረቶቹ በሚገኙበት አድራሻ፡- ማለትም በመጀመሪያው ሰንጠረዥ ተ.ቁ.1 ላይ የሚገኘው ንብረት በባንኩ ሽሬ ዲስትሪክት ጽ/ቤት፣ በተ.ቁ.2 እና 3 ላይ የተዘረዘሩት በባንኩ ዓድዋ ቅርንጫፍ እንዲሁም በሁለተኛው ሰንጠረዥ ላይ የተጠቀሰው ንብረት በባንኩ ዋ/መስሪያ ቤት ህንጻ 13ኛ ወለል ላይ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
- ለሀራጅ ጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል፡፡
- ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡
- ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ የሽሬ ዲስትሪክት ጽ/ቤት፡ 034-244-3685/ 034-244-4248 እና የዓድዋ ቅርንጫፍ፡ 034-771-4046/ 034-771-4043 መደወል ይችላሉ፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
ወጋገን ባንክ አ.ማ
