ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ከዚህ በታች በሎት 1 የተዘረዘሩትን የጽህፈት እና የስራ መገልገያዎች እንዲሁም በሎት 2 የተመለከቱትን የፋብሪካ መገልገያዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር 15/2018
ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ከዚህ በታች በሎት 1 የተዘረዘሩትን የጽህፈት እና የስራ
መገልገያዎች እንዲሁም በሎት 2 የተመለከቱትን የፋብሪካ መገልገያዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ሎት 1 የተለያዩ የጽፈት መሳሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች
| ተ/ቁ | የእቃው አይነት | ብዛት በቁጥር |
| 1 | Printer toner 26A እና 05A original | 20 |
| 2 | Blue pen original Bic | 2000 |
| 3 | Fax Toner 728 original | 20 |
| 4 | Epson printer toner | 20 |
| 5 | Air freshener DK aricsaca original | 50 |
| 6 | Ear Plug | 500 |
| 7 | Liquid hand soap | 100 |
| 8 | Dust mask ( የአቡራ መከላከያ) | 500 |
| 9 | Vim | 200 |
| 10 | Dettol original | 100 |
| 11 | Glass Cleaner spray | 100 |
| 12 | Abujede ( አቡጀዴ) | 300 |
| 13 | Plastic Gl ove | 100 |
| 14 | እና ሌሎችም የቢሮና የስራ መገልገያዎች፡፡ | ልዩ ልዩ |
ሎት 2 የተለያዩ የማሽን መለዋወጫዎች እና ኩሽኔታዎች የወርክ ሾፕ መገልገያዎች እና ሚግ ዌልዲንግ ዋየር እና ሌሎችንም ለማቅረብ በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በሥራ ሰዓት የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በድርጅቱ
የግዢ ዋና ክፍል ቢሮ በመቅረብ የማይመለስ ብር 300(ሶስ መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
ስለሆነም፡-
- ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ እና ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
- የጨረታው ተሳታፊዎች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ለድርጅቱ ግዥ
ዋና ክፍል ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ ብር) በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ
ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ
ዋና መ/ቤት ስልክ 0114-34-01-10 – 011-434-40-06
