Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Toll Roads Enterprise (የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ)
  • Address ዋና መስሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 01141 71 703
  • Websitehttps://etre.com.et/
  • Deadline19 May 2026, 2:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-05-19 14:30:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Mechanical Work and Materials , Vehicle

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ Supply Electric vehicle with EV Charging Installation, Testing and Commissioning works በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ቁጥር 43/2018

 

Supply Electric vehicle with EV Charging Installation, Testing and Commissioning works

- በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ሕጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል

    የታደሰ ንግድ ፍቃድ

    ቫት ተመዝጋቢ

    ታክስ ክሊራንስ

    በግዥ ባለሥልጣን የምዝገባ ማስረጃ

    የታክስ ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት

    በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ወረቀት

    ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው 30 (ሰላሳ) ቀናት

-       የጨረታ ማስከበሪያ መጠን Electric Vehicle (EV) with EV Charging Supply, Installation, and Testing 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ)

-       ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 01 የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡

-       የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 11/9/2018 . እስከ ቀኑ 900 ሰዓት

-       ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ 11/9/2018 . ከቀኑ 930 ሰዓት

-       ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

አድራሻ፡-

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ (ዋና መስሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ)

 

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ

 

Save Tender