Tender Detail

Tender Details

  • Company የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት
  • Address ድሬዳዋ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline02 Jul 2026, 9:00 PM
  • magazineadiss zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2026-07-02 22:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በፍ/ባለመብት ወ/ሮ እሌኒ ተከስተ ፀጋዬ እና በባለዕዳ ወ/ሮ ብርሃን ከበደ አየለ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 03633 የተሰጠውን ውሳኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 02 የሚገኘው እና ቁጥሩ መል/ለ/3642 በሆነው የይዞታ ማረጋጋጫ የምስክር ወረቀት በተመዘገበው ቦታ ላይ ያረፈው ቤት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 102,009.568.50 (አንድ መቶ ሁለት ሚሊዮን ዘጠኝ ሺ አምስ


የጨረታ ማስታወቂያ

በፍ/ባለመብት / እሌኒ ተከስተ ፀጋዬ እና በባለዕዳ / ብርሃን ከበደ አየለ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 03633 የተሰጠውን ውሳኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 02 የሚገኘው እና ቁጥሩ መል//3642 በሆነው የይዞታ ማረጋጋጫ የምስክር ወረቀት በተመዘገበው ቦታ ላይ ያረፈው ቤት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 102,009.568.50 (አንድ መቶ ሁለት ሚሊዮን ዘጠኝ አምስት መቶ ስልሳ ስምንት ብር ከአምሳ ሳንቲም) እንዲሸጥ የታዘዘ በመሆኑ ሰኔ 25 ቀን 2018 . በጨረታ አወዳድሮ በሀራጅ መሸጥ አስፈልጓል፡፡ ስለሆነም በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 300 እስከ 400 ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ የተጫራቶች ምዝገባ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ የሚካሔድ ሲሆን ጨረታው በተጠቀሰው ቀን እና ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ከጠዋቱ 410 እስከ 510 ባለው ጊዜ ይከናወናል፡፡ በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ሁሉ ማንነታችሁን የሚያረጋግጥ መታወቂያ በመያዝ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት መሳተፍ የምትችሉ ሲሆን የጨረታው አሸናፊ ( ጨረታውን ያሸነፉብን ገንዘብ ሄኛውን ወዲያውኑ በሞዴል 85 በፍ/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ማስያዝ አለባቸው፡፡ ቀሪውን ገንዘብ ደግሞ ጨረታው በተካሔደ 15 ቀናት ውስጥ አጠናቀው ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህ ባይሆን ቀድሞ የተያዘው ገንዘብ ለጨረታ የወጣው ወጪ ተቀንሶለት ቀሪው ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ሊገነዘቡ ይገባል።

የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የድሬዳዋ ምድብ 1ኛ ፍትሐብሄር ችሎት

Save Tender