የሀረሪ መንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በማዕቀፍ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የሀረሪ መንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በማዕቀፍ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የግዥ/መ/ቁ |
የእቃው አይነት መግለጫ |
የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር |
ብዛት |
|
1 |
PPPD-SO/001/19 |
የፕሪንተር እና የፎቶ ኮፒ ቶነሮች ግዥ |
50,000.00 |
ብዛታቸው 2,500 |
1. የብቃት መስፈርቶች- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ህጋዊነትን የሚያመለከቱ ሰነዶች ቅጂ እና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ከስራው ጋር የተያያዙ ሰነዶችን ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
2. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
3. የጨረታ ማስከበሪያ: ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ ክፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
4. የጨረታ ሰነድ ግዥና ቋንቋ- የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስና ንብረት ስራ ከፍል ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነዶች 800 /ስምንት መቶ/ ብር በመክፈል ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
5. የጨረታው አቀራረብ እና አይነት፡
5.1. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
5.2. የጨረታው ዓይነት PPPDSO/001/19 ባለአንድ ኤንቨሎፕ ሲሆን ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ሰነዶቻቸውን በጨረታ መመሪያው መሠረት በማያያዝ ለእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።
6. የጨረታ መክፈቻና መዝጊያ ቀን፡
6.1. የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/001/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ 18/10/2018 ጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ 04:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል።
7. ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓላት ወይም ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው የሚከፈት ይሆናል።
8. የመሰረዝ መብት- መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
9. የመ/ቤት አድራሻ፡- ለበለጠ መረጃ እባከዎን 0915099803 ይደውሉ፡፡
10. ጨረታው የሚከፈት ቦት ቦታ፡ የሀረሪ ህዝብ ክልል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ሐረር አራተኛ አደባባይ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው ዘቢዳ ሕንፃ አራተኛ ወለል፡፡
https://WWW.facebook.com/hppdso web site http//hppdso.gov.et Telegam https:t,me//
በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት
