የቤት ሽያጭ ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
የቤት ሽያጭ ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፌ/ም ከሳሽ መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ወላይታ ሶዶ ቅርንጫፍ እና በአፈፃጸም 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሲሳይ ባትሬ በአፈፃፀም 3ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ አለምነሽ አለሙ መካከል ባለው ክስ መነሻ በ2ኛ አፈፃፀም ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በሶዶ ከተማ በዋዱ ቀበሌ ዴሪ መንደር በሳይት ፕላን ቁጥር ሽ/613/2011 የቦታ ስፋት 200 ኪሜ አዋሳይኞች በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ DH-144፣ በምዕራብ የግለሰብ ይዞታ፣ በምስራቅ መንገድ የሚያዋስኑት ይዞታ ላይ ያረፈው መኖርያ ቤት በመነሻ ዋጋ 629,600 (ስድስት መቶ ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስድስት መቶ) ብር በሆነው በቀን 08/11/2018 ዓ/ም ከቀኑ 4፡30 ሰዓት እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ ማነኛውም ተጫራች የቤቱን ዋጋ 1/4ኛ ወይም /157,400 (አንድ መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ብር) በሲፕኦ (CPO) በቅድሚያ በማስያዝ በቦታው በመገኘት ተጫርተው መግዛት የሚችል መሆኑን በደ/ኢት/ያ ክልል የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል፡፡
ደቡብ ኢትዮጵያ የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት
