Tender Detail

Tender Details


ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 75/2018

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተቁ

 

የተበዳሪው ስም  

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር የንብረቱ            አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት                 ጊዜ
አበዳሪው ቅ/ፍ ከተማ ወረዳ/

ቀበሌ

ቤ.ቁ ቀን ሰዓት
1 አብሳዮ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ቃልኪዳን መሀመድ ሀያሁለት ማዞሪያ አ.አ ቦሌ ክ/ከ 12

 

162.5ካ.ሜ ቦሌ12/25/1/5/20454/28636/36270/01 ለመኖሪያ 18,050,000.00  ሐምሌ 1 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
2 ሀይለየሱስ ንጋቱ ኤ.ኤስ.ደብሊዩ ኤ ጨርቃጨርቅ ማምረቻ ሀያሁለት ማዞሪያ ባህርዳር 14   10,000ካ/ሜ ባህኢፓ0102/10 ለኢንዱስትሪ 19,522,752.00 ሐምሌ1  /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
3 ቢኒያም እሸቴ የተበዳሪው ዐቢይ አ.አ 11   41.96.00ካ/ሜ AA0000610073053720112 ለመኖሪያ 2,240,000

.00

ሐምሌ1     /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
4 ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ አደራጀው የሺዋስ ጎጃም በረንዳ ቱለፋ ሀ/ማርያም 10,000ካ/ሜ 563 ለኢንዱስትሪ 46,963,642.00  

ሐምሌ 8     /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
5 ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ ወርቁ አለምነህ ጎጃም በረንዳ አ.አ ቦሌ ክ/ከ 09   300.ካ.ሜ ቦሌ9/49/9/5/48641/252123/02 ለቅይጥ 35,330,549.00 ሐምሌ 2       /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
6 ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ ጥሩቀለም መዝሙር ጎጃም በረንዳ አ.አ ቦሌ ክ/ከ 10   300ካ.ሜ ቦሌ10/104/5/4/22498/106846/02 የመኖሪያ 23,861,634.00 ሐምሌ2       /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
7 ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ ወርቁ አለምነህ ጎጃም በረንዳ ሸገር ከተማ ሱሉልታ   210.05ካ.ሜ ETH000010334629 የመኖሪያ 4,985,270.00 ሐምሌ 3       /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
8 ማስረሻ

ብርሀኔ

ተበዳሪው አቢይ ጎንደር 20   312.60 ካ/ሜ 11921/2010 ለመኖሪያ 12,534,575.00 ሐምሌ 1   /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
9

 

 

 

ማስረሻ ብርሀኔ ተበዳሪው አቢይ ጎንደር 20

 

 

  5000 ካ/ሜ ኢፓልኮ/ጎን/35/11 የኢንዱስትሪ ቦታ 28,142,550.00 ሐምሌ 1     /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
10 ማስረሻ ብርሀኔ ተበዳሪው አቢይ ጎንደር 20   4000 ካ/ሜ ኢፓልኮ/ጎን/243/17 የኢንዱስትሪ ቦታ 15,827,347.00 ሐምሌ2       /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00

                                                    ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
  3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡
  4. በተ.ቁ 1፤3 ፤5፤ 6 እና 7 ላይ የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ባምቢስ አካባቢ ባለው እና ከዋናው መስሪያ ቤት ዝቋላ ሕንጻ ጀርባ ባለው እና አዳማ ሪልስቴት ሕንጻ 3ኛፎቅ ላይ ባለው ጽ/ቤት ውስጥ ሲሆን በተራ ቁጥር 2 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በባሕርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው፡፡በተራ ቁጥር 4 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በደብረብረሃን ዲስትሪክት ጽ/ቤት ሲሆን እንዲሁም ከተራ ቁጥር 8-10 ድረስ የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በጎንደር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው፡፡
  5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ፣የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል፡፡
  6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

Save Tender