የአወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውና ሜዳውን አልምተው እና በጋራ ለመጠቀም የሚፈልጉ አካላትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስራትና ይፈልጋል፡-
የሜዳ ልማትና በትርፍ በመጋራት የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ
የአወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውና ሜዳውን አልምተው እና በጋራ ለመጠቀም የሚፈልጉ አካላትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስራትና ይፈልጋል፡-
ተፈላጊ መመዘኛዎች፡-
1. ህጋዊ ፈቃድና የሥራ ልምድ ያለው፤
2. ሜዳውን ለመሥራት በቂ በጀትና ባለሙያ ያለው
3. ሜዳውን በስታንዳርድ፤በዘመናዊ ሁኔታ በተፈለገው ጥራትና ጊዜ መሥራት የሚችል፤
4. በጨረታው መወዳድር መመዝገብ የሚፈልግ ደርጅት ብር1000 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል ከድርጅቱ የፋይናንስ ዋና ክፍል መመዝገብ ይችላል፡፡
5. የጨረታ ሰነድ ማስገቢ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 የድርጅቱ የሥራ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
6. ቦታው አዲስ አበባ፤ጉለሌ ክ/ከተማ፤ ወረዳ 05 ከጀኔራል ዊንጌት ሙያና ቴክኒክ ኮሌጅ አለፍ ብሎ በሚገኘው ልዩ ቦታው አወሊያ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ሲሆን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ ስልክ ቁጥር 0112708178/0112707916//0900726162 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
አወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት !
