Tender Detail

Tender Details

  • Company DASHEN BANK S.C (ዳሽን ባንክ አ.ማ)
  • Address ብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5-18-03-56
  • Websitehttps://dashenbanksc.com/
  • Deadline22 Jul 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-07-22 10:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ አስያዥ/ ቤት/ቶች ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል፡፡


ወጋገን ባንክ አ.ማ

የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/ሃዲ/002/2026

 

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን ሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ አስያዥ/ ቤት/ቶች ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል፡፡

 

.

የተበዳሪው ስም

አበዳሪ ቅርንጫፍ

የአስያዥ ስም

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የንብረቱ አይነት/ አገልግሎት

የጨረታው መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚካሄድበት

ጨረታው የሚካሄድበት ጊዜ

ከተማ

ቀበሌ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት

ቀን

ሰዓት

1

ቤሪያ ዩኒዬን

ሃዋሳ ቲቲሲ

ተበዳሪ

ሃዋሳ ዙሪያ ወረዳ፣ ዶሬ ባፋኖ

01 ቀበሌ

0000025

4,585 .

ትምህርት ቤት

1,582,274

ሐምሌ 15 ቀን 2018 .

400-600

በድጋሜ

2

አቶ ኤሊያስ ዮሃንስ

ሞያሌ

ተበዳሪው

ኦሮሚያ ክልል፣ ሞያሌ ከተማ

ሞያሌ ከተማ 02 ቀበሌ

A74/71074/2013

300 .

የመኖሪያ ቤት

2,252,310

ሐምሌ 29 ቀን 2018 .

400-600

ለመጀመሪያ ጊዜ

3

አቶ ታፈሰ አሽኔ

በንሳ

ተበዳሪው

ሲዳማ ክልል በንሳ ከተማ

03 ቀበሌ

1907/2005

97 .

የመኖሪያ ቤት

257,272

ሐምሌ 17 ቀን 2018 .

400-600

በድጋሜ

 

 

 

 

 

 

 

 

ማሳሰቢያ

1.     ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ፍያ ማዘዣ (CPO) በጨረታዉ ዕለት ይዘዉ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

2.     ጨረታዉ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀዉ ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡

3.     ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ ስ፣ ዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝዉዉር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢዉ ይከፍላል፡፡

4.     ከፍተኛ ዋጋ የሰጠዉ ተጫራች በጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰዉ ብቻ ነዉ፡፡

5.     የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀናት ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ... ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡

6.     በጨረታዉ ላይ አስያዥና ተበዳሪዉ ወይም ህጋዉ ወኪሎቻቸዉ መገኘት ይችላሉ፣ ባይገኙም ጨረታዉ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡

7.     የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡

8.     ጨረታዉ ተጀምሮ በተቀመጠዉ ሰዓት ዉስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡

9.     ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 046-212-65-37 ወይም 046-212-55-73 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ዳሸን ባንክ .

Save Tender