ስኬት ባንካ አ.ማ (የቀድሞ አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ) ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዛቸዉን ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና እንደተሻሻለዉ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ መስታወቂያ
ስኬት ባንካ አ.ማ (የቀድሞ አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ) ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዛቸዉን ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና እንደተሻሻለዉ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
| ተ/ቁ | የተበዳሪው ስም | የዋሱ ስም | የቤቱ ዓይነት | ብድሩ የወጣበት ቅርጫፍ | ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት | መነሻ ዋጋ | ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ | ምርመራ | ||||
| ከተማ፣ክ/ከተማ | ክ/ከተማ | የቤቱ ካርታ ቁጥር | የቦታ ስፋት በካ.ሜ | ቀን | ሰዓት | |||||||
|
1
|
ኢትቻ መርጋ |
አማሩ እሼቱ |
መኖሪያ ቤት |
አለምገና |
አዋሽ መልካ
|
አዋሽ መልካ |
BMA/0031/09 |
200 |
362,208 |
06/11/2018 |
4፡00 |
በድጋሚ |
|
2 |
ነቢል ሙንትሀ እና ጓደኞቻቸዉ ህ/ሽ/ማህበር | መዲና መሀመድ |
መኖሪያ ቤት |
አየርጤና |
ሸገር |
ፉሪ |
L/S/27024/2002 |
140 |
4,345,075 |
06/11/2018 |
4፡30 |
በድጋሚ |
| 3 | ገነት አስቴር እና ጓደኞቻቸዉ ህ/ሽ/ማ | ወርቁ ሀዋስ | መኖሪያ ቤት | ቢሾፍቱ |
ቢሾፍቱ |
ጨለለቃ |
161 |
420 |
407,045 |
06/11/2018 |
5፡00 |
በድጋሚ |
| 4 | ገቢሳ ካዎ | አዋሱ ካዎ | መኖሪያ ቤት | አለምገና | ሸገር | ፉሪ | ሰ/ኮ/0867/05 | 50.98 | 2,012,690 | 07/11/2018 | 4፡30 | በድጋሚ |
|
5 |
መሀመድ ሸዋ |
በራሳቸዉ |
መኖሪያ ቤት |
ቤ/ሚካኤል |
ሸገር |
ፉሪ |
ሰ/ኮ/0164/05 |
49.51 |
1,585,557 |
07/11/2018 |
6፡00 |
በድጋሚ |
| 6 | ረታ ከፈኒ | በራሳቸዉ | መኖሪያ ቤት | ሰንዳፋ | ሰንዳፋ በኬ |
01 |
155/142/2012 |
140 |
207,323 |
08/11/2018 |
5፡00 |
በድጋሚ |
|
7 |
ፍቃዱ ቶሌራ |
ሰብለ አማረ |
መኖሪያ ቤት |
ቢሾፍቱ |
ሞጆ |
ቀርሳ |
OR021024005014 |
199.12 |
4,433,669 |
09/11/2018 |
6፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የቤቱን ሐራጅ መነሻ ዋጋ ¼ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መጫረት ይችላል ፡፡
- አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ ጨረታዉን ማሸነፉቸዉን በማስታወቂያ ሰሌዳ ከተለጠፈበት ቀን አንስቶ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡
- ተራ ቁጥር 1፣2፣3 ላይ የሚገኙት ቤቶች ጨረታዉ የሚካሄደዉ ፒያሳ ቸርችል ጎዳና በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 7ኛ ፎቅ ሲሆን፣ተራ ቁጥር 4፣5፣6፣7 ላይ የሚገኙትን ጨረታዉ መኖሪያ ቤቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ይከናወናል፤የተጫራቾች ምዝገባ ከጨረታዉ መክፈቻ ስላሳ ደቂቃ ቀደም ብሎ ይጀመራል፡፡
- ንብረቱ በገዢዉ ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተዉ መንግስት አካል ደብዳቤ ይፅፋል ፡፡
- ቤቱን ለማየት ሚፈልጉ ተጫራቾች ጨረታዉ ከሚከናወንበት 5(አምስት) ቀን በፊት በባንኩ ዋና መ/ቤት ህግ ክፍል በመመዝገብ ባንኩ በሚያመቻቸዉ ፕሮግራም ቤቶችን መጎብኝት ይቻላል፤በተጨማሪም ብድሩ በተሰጠበት ቅርጫፍ ፅ/ቤት በስራ ቀናት በመሄድ ቅርንጫፉ በሚሰጠዉ ፕሮግራም መሰረት መጎብኝት ይቻላል፡፡
- ስም ማዘዋወሪያ፤የሊዝ ክፍያ እና ሌሌች ዉዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፈላቸዉ በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዥዉ/አሸናፊዉ ይከፍላል፡፡
- በጨረታዉ የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ጨረታውን ካካሄደዉ የባንኩ የሕግ አገልግሎት ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይሆናል፡፡
- በጨረታዉ ቀን የንብረቱ ባለቤት ወይም ህጋዊ ወኪሉ በመገኝት ጨረታዉን መከታተል ይችላሉ ባይገኙም ጨረታዉ ይካሄዳል፡፡
- ባንኩ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 8342 ወይም 011-1-279028 በመደወል ወይም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ሕግ አገልግሎት በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ስኬት ባንክ አ.ማ
